ተጠርንፈው ይመጣሉ...
"ወንድምን ከወንድሙ #በማጣላት፤ ብሔር ከብሔር #በማጋጨት እንደ ሃገር ለመቀጠል ፈታኝ ሆኗል፤ ይህንን የሚያደርጉ ግለሰቦችን ለማስተማር ብዙ እየተሞከረ ቢሆንም ነገሩ ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ ስለመጣ ምክር ቤቱ ግለሰቦቹን ወደ ህግ ለማቅረብ ተዘጋጅቷል።" የኢትዮጵያ አሜሪካዊያን ዜጎች ምክር ቤት/የህዝብ ግንኙነት አቶ #አምሳሉ_ፀጋዬ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ወንድምን ከወንድሙ #በማጣላት፤ ብሔር ከብሔር #በማጋጨት እንደ ሃገር ለመቀጠል ፈታኝ ሆኗል፤ ይህንን የሚያደርጉ ግለሰቦችን ለማስተማር ብዙ እየተሞከረ ቢሆንም ነገሩ ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ ስለመጣ ምክር ቤቱ ግለሰቦቹን ወደ ህግ ለማቅረብ ተዘጋጅቷል።" የኢትዮጵያ አሜሪካዊያን ዜጎች ምክር ቤት/የህዝብ ግንኙነት አቶ #አምሳሉ_ፀጋዬ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia