TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#UPDATE

ከሊቢያ ዳርቻዎች ወደ አውሮፓ ለመድረስ ተስፋ ያደረጉ 91 የአፍሪካ ስደተኞችን የጫነች ጀልባ ሜዲትራኒያን ባሕር ላይ መጥፋቷን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኤጀንሲ እና ክራይስስ ሆትላይን አስታወቁ።

ጀልባዋ ከሊቢያ ዋና ከተማ #ትሪፖሊ በስተምሥራቅ ባሕር ዳርቻ በኩል ወጥታ መሠወሯ ነው የተጠቀሰው። ስለጠፉት ስደተኞች ምንም ዓይነት መረጃ አለማግኘታቸውን የስደተኞቹ ዘመዶች እና ቤተሰቦች ተናግረዋል።

[አሶሼትድ ፕሬስ,ኢቢሲ]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia