TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update ከሚሴ⬆️

የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ነዋሪዎች የአማራ እና የኦሮሞ ህዝቦችን አንድነት በማጠናከር በኩል ትልቅ ኃላፊነት እንዳለባቸው አክቲቪስት #ጃዋር_መሃመድ ተናግሯል፡፡ ህግን #በማክበርና #በማስከበር ወጣቶች #ትልቁን ሚና እንዲጫወቱ ጠይቋል፡፡ ጃዋር ሙሃመድ ዛሬ በከሚሴ ከተማ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ ከብሄረሰብ አስተዳደሩ ለተውጣጡ ነዋሪዎችም መልዕክት አስተላልፏል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia