TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ተገኘ‼️

አደጋ የደረሰበት የነዳጅ ቦቲ ህገ ወጥ መሳሪያ #ተገኘበት። ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ ሲጓዝ የነበረው የነዳጅ ቦቲ በገንዳውሀ ከተማ አስተዳደር በተለምዶ ኢንዱስትሪ መንደር በሚባል አካባቢ በትናትናው ዕለት ጥቅምት 17/2011 ዓ.ም ፍየል አድናለሁ በሚል ምክኒያት #በመገልበጡ አደጋ ደርሷል። በዛሬው ዕለት ጥቅምት 18/2011 ዓ.ም የከተማ አስተዳደሩና የወረዳው የጸጥታ ሀይሎች ባደረጉት ፍተሻ መሰረት 97 ክላሽን ኮፍ 1291 የቱርክ ሽጉጥ እና 3 ብሬን መገኘቱን ከስፍራው ለመዘገብ ተችሏል።

ምንጭ፦ Metema wereda communication affairs office
@tsegabwolde @tikvahethiopia