#update የአፋርና ሱማሌ ክልሎች 30 ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን ከጀርመን መንግስት እና የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፍ የህጻናት አድን ድርጅት /ዩኒሴፍ/ ተረክበዋል፡፡ ተሽከርካሪዎቹ በሱማሌና በአፋር ክልሎች ጤና ቢሮዎች ለሚከናወኑ #ተንቀሳቃሽ የህክምና እና የምገባ ኘሮግራም አገልግሎት እንደሚውሉ ተገልጿል፡፡
Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia