TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አቶ ጌታቸው አሰፋ‼️ኢሳት የተባለው ቴሌቪዥን እና አንጋፋው ጋዜጠኛ አለምነህ ዋሴ ከወራት በፊት የቀድሞው የመረጃና ደህንነት ሀላፊ አቶ ጌታቸው የእስር ትዕዛዝ እንደወጣባቸው እና ሀገር ጥለው መሸሻቸውን ዘገበው ነበር። እኔም ሁለቱን ምንጮች ጠቅሼ ዘገባውን አቅርቤላችሁ ነበር። እንሆ ነገሩ ሁሉ ሌላ ሆኖ ተገኝቷል፦ የእስር ትዕዛዝ ወጣባቸው፤ ሀገር ጥለው ጠፉ የተባሉት አቶ ጌታቸው የህወሓት ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው #ተመርጠዋል

ጋዜጠኛ አለምነህ ዛሬ እንደፃፈው አቶ ጌታቸው ሀገር ጥለው መሸሻቸውን የሰማሁት ከአስተማማኝ ምንጭ ነበር ብሏል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንኳን ደስ ያለዎት! የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶክተር #ዐቢይ_አሕመድ_ዓሊ በአፍሪካን ሊደርሺፕ መጽሔት "የዓመቱ ምርጥ አፍሪቃዊ" ተብለው #ተመርጠዋል። እንኳን ደስ ያለዎት! እንኳን ደስ አላችሁ!

©አፈንዲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia