በሀዋሳ ከተማ እና ዙሪያዋ ውሃ #ተመርዟል ስለሚባለው ጉዳይ አንድ የመንግስት የስራ ሃላፊን በስልክ ጠይቄ ያገኘሁት ይህን መልስ ነው፦
"ሲጀምር ይህን ለማድረግም እድሉ አይገኝም! የሚናፈሰው ወሬ ህዝቡን #ለማሸበር ነው። ወሬው ሀሰት ነው!"
ተጨማሪ መረጃ ከደቂቃዎች በኃላ ይዤ እመለሳለሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሲጀምር ይህን ለማድረግም እድሉ አይገኝም! የሚናፈሰው ወሬ ህዝቡን #ለማሸበር ነው። ወሬው ሀሰት ነው!"
ተጨማሪ መረጃ ከደቂቃዎች በኃላ ይዤ እመለሳለሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia