TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የ10ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ #አልተደረገም፤ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲም መቼ ይፋ እንደሚደረግ #አላሳወቅም። በተመሳሳይ ስለዩኒቨርሲቲ መግቢያ መቁረጫ ነጥብ የሚዋራው ሀሰት ነው። መቁረጫ ነጥብ ይፋ አልተደረገም።

ውድ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች በተለያዩ ሀሰተኛ ገፆች እንዳትታለሉ! ተማሪዎች እና ወላጆች አጠቃላይ ስለፈተናችሁና ውጤታችሁ ትክክለኛ መረጃን ልታገኙ የምትችሉት በዚህ መንገድ ብቻ ነው፦

1. https://m.facebook.com/neaea.nae/ ይህ ትክክለኛው የኤጀንሲው የፌስቡክ ገፅ ነው። አዲስ መረጃ ካለ በዚህ በኩል ይገልጻሉ።

2. https://app.neaea.gov.et/ ይህ የኤጀንሲው ድረገፅ ነው። አዲስ መረጃ ካለ በዚህ በኩል ይገልጻሉ።

3. በተለያዩ የመንግስትና የግል የቴሌቪዥንና ሬድዮ ጣቢያዎች በኤጀንሲው በኩል የሚሰጠውን መረጃ ብቻ ተከታተሉ።

4. ህጋዊ በሆኑና በቴሌቪዥንና በሬድዮ ጣቢያዎች ቁጥጥር ስር ባሉ ህጋዊ✔️የፌስቡክ ገፆች ላይ ስለውጤታችሁ የሚወጣ መረጃ ካለ #ተመልከቱ፤ አረጋግጡ።

📌ከዚህ ውጪ በትኛውም አይነት መንገድ የሚሰራጩ መረጃዎች #እንዳታምኑ። በሚሰራጩ ሀሰት ወሬዎችም #እንዳትጨነቁ። የምታዩትን ነገር ሁሉ ሼር እንዳታደርጉ በቅድሚያ አረጋግጡ!!

💫ኤጀንሲው ምንም አይነት የቴሌግራም ቻናል የለውም! ሁሉም በኤጀንሲው ስምና በትምህርት ሚኒስቴር ስም የተከፈቱት ቻናሎች ህጋዊ እውቅና የሌላቸው ናቸው።

#TIKVAH_ETHIOPIA

@tsegabwolde @tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
የ10ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ #አልተደረገም፤ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲም መቼ ይፋ እንደሚደረግ #አላሳወቅም። በተመሳሳይ ስለዩኒቨርሲቲ መግቢያ መቁረጫ ነጥብ የሚዋራው ሀሰት ነው። መቁረጫ ነጥብ ይፋ አልተደረገም።

ውድ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች በተለያዩ ሀሰተኛ ገፆች እንዳትታለሉ! ተማሪዎች እና ወላጆች አጠቃላይ ስለፈተናችሁና ውጤታችሁ ትክክለኛ መረጃን ልታገኙ የምትችሉት በዚህ መንገድ ብቻ ነው፦

1. https://m.facebook.com/neaea.nae/ ይህ ትክክለኛው የኤጀንሲው የፌስቡክ ገፅ ነው። አዲስ መረጃ ካለ በዚህ በኩል ይገልጻሉ።

2. https://app.neaea.gov.et/ ይህ የኤጀንሲው ድረገፅ ነው። አዲስ መረጃ ካለ በዚህ በኩል ይገልጻሉ።

3. በተለያዩ የመንግስትና የግል የቴሌቪዥንና ሬድዮ ጣቢያዎች በኤጀንሲው በኩል የሚሰጠውን መረጃ ብቻ ተከታተሉ።

4. ህጋዊ በሆኑና በቴሌቪዥንና በሬድዮ ጣቢያዎች ቁጥጥር ስር ባሉ ህጋዊ✔️የፌስቡክ ገፆች ላይ ስለውጤታችሁ የሚወጣ መረጃ ካለ #ተመልከቱ፤ አረጋግጡ።

📌ከዚህ ውጪ በትኛውም አይነት መንገድ የሚሰራጩ መረጃዎች #እንዳታምኑ። በሚሰራጩ ሀሰት ወሬዎችም #እንዳትጨነቁ። የምታዩትን ነገር ሁሉ ሼር እንዳታደርጉ በቅድሚያ አረጋግጡ!!

💫ኤጀንሲው ምንም አይነት የቴሌግራም ቻናል የለውም! ሁሉም በኤጀንሲው ስምና በትምህርት ሚኒስቴር ስም የተከፈቱት ቻናሎች ህጋዊ እውቅና የሌላቸው ናቸው።

#TIKVAH_ETHIOPIA

@tsegabwolde @tikvahethiopia