TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ...

‹‹እኛ ሰልፍ እንደወጣን ውኃው #ተለቀቀ፤ ይህ ማለት ችግሩ ከአቅም በላይ ሁኖ ሳይሆን ዩኒቨርሲቲው ትኩረት ባለመስጠቱ የተፈጠረ ችግር ነበር ማለት ነው›› የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች

Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Fake "የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት #ተለቀቀ" በሚል TIKVAH-ETHን በመጥቀስ ሀሰተኛ መረጃዎች እየተሰራጩ እንደሆነ ተመልክተናል። መረጃው ፍፁም ከእውነት የራቀና በፎቶሾፕ የተቀነባበረ ነው።

🏷የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ማድረጊያ ቀንን በተመለከተ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው አካላት ጥያቄ አቅርበን ምላሽ እየጠበቀን ስለሆነ የምናገኘውን ምላሽ ወደናተ እናደርሳለን።

@tsegabwolde @tikvahethiopia