TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት አባልና የፖርቹጋል ተወላጇ #አና_ጎሜዝ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገብተዋል። በምርጫ 97 የአውሮፓ ኅብረት ታዛቢ ልዑክ መሪ የነበሩት እና ጎሜዝ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀመንበር ፕሮፌሰር #ብርሃኑ_ነጋን ጨምሮ በርካታ ደጋፊዎቻቸው የእርሳቸውን ምስል የታተመበት ቲሸርት ለብሰው ተቀብለዋቸዋል። አና ጎሜዝ በአቀባበል ሥነ ሥርዓቱ ወቅት ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል፤ በኢትዮጵያ እየተደረገ ያለውን ለውጥ አድንቀዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia