TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ስሞኑን በአዲስ አበባ ከነበረው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ ታስረው የነበሩ የአርበኞች ግንቦት ሰባት የአቀባበል ኮሚቴ የነበሩት #ብርሀኑ_ተክለያሬድና #መኮንን_ለገስ ዛሬ ከእስር ተለቀቁ። ግለሰቦቹ የታሰሩት በከተማይቱ ከነበረው የፀጥታ ችግር ጋር ተያይዞ ተጠርጥረው እንደነበርና ምርመራቸውን ጨርሰው መለቀቃቸውን ከቤተሰቦቻቸው ተሰምቷል።

ምንጭ፦ ዋዜማ ሬድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia