TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.6K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አሳዛኝ ዜና‼️

በቶክዮ አንዲት ተማሪና አንድ ጎልማሳ መገደላቸው ተገለፀ። በሁለት እጆቹ #ቢላ የያዘ ሰው "ካዋሳኪ" በተባለች ከተማ ተማሪ ሴቶች፣ አውቶብስ ሲጠበቁ በነበሩበት ቦታ ላይ ደርሶ በቢላ ማጥቃት እንደጀመረ ተዘግቧል።

በሃምሳ ዓመታት ዕድሜ ክልል ውስጥ የነበረው አጥቂ፣ ራሱን በቢላ ወግቶ እንደገደለ የጃፓን ብሄራዊ ማሰራጫ ዘግቧል።

የተገደሉት ሰዎች የ12 ዓመት ዕድሜ ተማሪ ሴትና የ39 ዓመት ዕድሜ ወንድ ናቸው ተብሏል። ሦስት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

Via #VOA24
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🤔1