TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የአርበኞች ግንቦት 7 አመራሮች እና አባላት ከጥቂት ቀናት በኋላ ወደ ሀገር ቤት ይገባሉ። ለንቅናቄው አመራሮች የመጀመሪያው አቀባበል እና ዝግጅት የሚደረገው በአዲስ አበባ ስታዲየም ሲሆን ሌላኛው ዝግጅት የሚከናወነው ደግሞ በሚሊኒየም አዳራሽ መኾኑ ታውቋል።

በተጨማሪ⬇️

#በባሕር_ዳር#በአርባምንጭ#በጎንደር#በሃዋሳ እና በሌሎች በርካታ ከተሞች ከንቅናቄው አባላትና ደጋፊዎች ጋር ሰፊ ሕዝባዊ መድረኮች ይዘጋጃሉ ተብሏል።

©ናትናኤል መኮንን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሁንም የተኩስ ድምፅ ይሰማል!

#በጎንደር ከተማ ዙሪያ ዛሬም #ተኩስ እንደሚሰማ አሥራት ቲቪ ዘግቧል፡፡ ከከተማው ዳርቻ፣ ቁስቋም ደብር አካባቢ አሁንም ተኩስ እንደሚሰማ ነዋሪዎች ለጣቢያ ተናግረዋል፡፡ ተኩስ ልውውጡ ለቅማንት ሕዝብ መብት እንታገላለን የሚሉ ከጭልጋ አቅጣጫ በመጡ ታጣቂዎች እና በክልሉ ልዩ ሃይል መካከል እንደሆነ ዘገባዎች ያመለክታሉ፡፡

Via ዋዜማ ሬድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia