TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የቡራዩ ከተማ አስተዳደርን #በክፍለ_ከተማ ደረጃ ለመዋቀር ዝግጅት መጠናቀቁን የከተማዋ ከንቲባ አቶ ሰለሞን ፈዬ አስታወቁ። በአሁኑ ወቅት በአራት ቀበሌዎች ብቻ ተዋቅራ የምትገኘው ከተማዋ በአዲሱ አወቃቀር አራት ክፍለ ከተሞችና 16 ቀበሌዎች ይኖሯታል ተብሏል። አዲሱ አወቃቀር ከህዝብ ቁጥር ጋር ተያይዞ እየጨመረ ለመጣው የህዝብ ፍላጎት ተመጣጣኝ አገልግሎት ለመዘርጋት እንደሚያስችልም ከንቲባው ገልፀዋል።

©ena
@tsegabwolde @tikvahethiopia