#update የቡራዩ ከተማ አስተዳደርን #በክፍለ_ከተማ ደረጃ ለመዋቀር ዝግጅት መጠናቀቁን የከተማዋ ከንቲባ አቶ ሰለሞን ፈዬ አስታወቁ። በአሁኑ ወቅት በአራት ቀበሌዎች ብቻ ተዋቅራ የምትገኘው ከተማዋ በአዲሱ አወቃቀር አራት ክፍለ ከተሞችና 16 ቀበሌዎች ይኖሯታል ተብሏል። አዲሱ አወቃቀር ከህዝብ ቁጥር ጋር ተያይዞ እየጨመረ ለመጣው የህዝብ ፍላጎት ተመጣጣኝ አገልግሎት ለመዘርጋት እንደሚያስችልም ከንቲባው ገልፀዋል።
©ena
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ena
@tsegabwolde @tikvahethiopia