TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እንገናኝ!
(TIKVAH-ETHIOPIA)

ነገ #StopHateSpeech እንቅስቃሴ በሀዋሳ ዩንቨርስቲ ይካሄዳል። ውድ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ አካላት ነገ ቻናላችን #በአፍሪካ_ህብረት_አዳራሽ ባዘጋጀነው ልዩ ዝግጅት ላይ እንድትገኙ ጋብዘናችኃል። የሀገራችን ጉዳይ የሚያሳስባችሁ፤ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቀቃማችን መታረም አለበት የምትሉ፤ ፍቅር በሀገራችን እንዲስፋፋ እንፈልጋለን የምትሉ፤ ጥላቻ ክፉ ነው የምትሉ፤ ሰላም ከሁሉም ነገር ይቀድማል የምትሉ፤ ለሌሎች የሀገሪቱ ወጣቶች አርአያ እንሆናለን የምትሉ ሁሉ በአዳራሹ እንገናኝ!! የክብር እንግዶች ከዩኒቨርሲቲው አመራሮች ይገኛሉ።

ነገ ቅዳሜ ምሽት 12:00 ሌላ ቀጠሮ እንዳትይዙ! ከሀገራቹ፤ ከፍቅር የሚበልጥ አንዳች ነገር የለም።


ፍቅርን እንዝራ!!
ኢትዮጵያን በፍቅር እንገንባ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#በአፍሪካ_ህብረት_አዳራሽ ከምሽት 12:00 ጀምሮ እንገናኝ!! መላው የሀዋሳ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች!! #StopHateSpeech