TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የዜግነትና የብሄር ፖለቲካ ተቃርኖ መዳረሻ...

በኢትዮጵያ ማንኛውም ዓይነት የፖለቲካ አቋምን ማራመድ መብት ቢሆንም፤ ልቀው የወጡት የዜግነትና የብሄር የፖለቲካ አስተሳሰቦች ግን በተቃርኖ የተሞሉ በመሆናቸው፤በተለይ ከዜግነት ይልቅ የብሄር ፖለቲካ የበላይነትን እያገኘ በመምጣቱ የተቃርኗቸው መዳረሻ አሳሳቢ ሆኗል። #በአርባ_ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምርት ቤት ኃላፊ አቶ ደርሶልኝ የኔአባት እንደሚሉት፤ የዜግነት ፖለቲካ በአብዛኛው በሰለጠኑት በምዕራባውያን አገራት የሚቀነቀን ሲሆን፤ በግለሰቦች ነጻነትና በዜጎች እኩልነት ላይ የተመሠረተ ነው። የሰለጠነ የፖለቲካ አስተሳሰብ ተደርጎም ይወሰዳል። ሰው #ሰው በመሆኑ ብቻ በየትኛውም የፖለቲካ ተሳትፎ ተጠቃሚ የሚሆንበት እንዲሁም ከየት መጣ፣ የትኛው ብሄር ነው የሚለውን ግንዛቤ ውስጥ የማያስገባ ነው።

ተጨማሪ ለማንበብ👇

https://telegra.ph/የዜግነትና-የብሄር-ፖለቲካ-ተቃርኖ-መዳረሻ-02-22-3