TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ICRCEthiopia

በሰሜን ኢትዮጵያ የተከሰተው ግጭት በርካታ ሰዎችን የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት እንዳይኖራቸው አድርጓል።

ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ #በንፋስ_መውጫ አካባቢ የተጎዳውን የውሃ አቅርቦት ለመጠገን የሚረዱ ቁሳቁሶችን ማቅረቡን አሳውቋል።

በዚህም ከ50 ሺ በላይ የሚሆኑ በደቡብ ጎንደር የሚገኙ በብጥብጥ የተጎዱ ሰዎች የውሃ አቅርቦት እንደሚኖራቸው አይሲአርሲ ጠቁሟል።

@tikvahethiopia