TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የተኩስ ልውውጡ ምክንያት በአፓርታማው ጠባቂ(ፌደራል ፖሊስ) እና በሌሎች የፌደራል ፖሊሶች መካከል የተፈጠረ #አለመግባባት እንደነበረና በተኩስ ልውውጡም 2 አባሎች #ህይወታቸው ሲያልፍ 4 አባሎች ላይ #ቀላል ጉዳት መድረሱን ኮማንደር ብርሃነ ለetv በስልክ መስመር ገብተው ገልፀዋል። #በነዋሪዎች ላይ የደረሰ ምንም ጉዳት የለም።

ቦሌ መንገድ በሚገኘው የፓርላማ አባላት መኖሪያ አፓርታማ አካባቢ ከሌሊት ጀምሮ በነበረው የተኩስ ልውውጥ የቦሌ መንገድ ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ መቆየቱ ታውቋል። እንዲሁም ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ የሚወስደው መንገድም ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ ነበር። አሁን ላይ መንገዶቹ መከፈታቸው ተከፍተዋል፡፡

ምንጭ፦ ኢቲቪ (ጤና ይስጥልኝ ኢትዮጵያ), ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia