TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በጅግጅጋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 41 ሺህ 693 የአሜሪካ ዶላር በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ለማስወጣት የሞከሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ግለሰቦቹ በዛሬው ዕለት #በቶጎ_ጫሌ መቆጣጠሪያ ጣቢያ መያዛቸዉን የጅግጅጋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ደመላሽ ተሾመ ተናግረዋል፡፡

Via~etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia