TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
በነገራችን ላይ...

ዛሬ #በተከሰከሰው አውሮፕላን ህይወታቸውን ካጡ ዜጎች መካከል 8 #የአሜሪካ_ዜጎች ይገኙበታል። በማህበራዊ ሚዲያ አሜሪካ ሆን ብላ ዜጎቿን #አስቀርታለች፤ ምንም የአሜሪካ ዜጋ አልሞተም እየተባለ የሚሰራጨው መረጃ መሰረተቢስ ነው።

ፎቶ፦ ከቢቢሲ እና ሮይተርስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
ፎቶ: ባለፈው እሁድ #በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ያጡ ዛሬ አደጋው በደረሰበት ቦታ ተገኝተው ሀዘናቸውን ገልፀዋል።

ፎቶ፦ AP
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
#update ባለፈው ሳምንት #በተከሰከሰው አውሮፕላን ህይወታቸው ያለፈ ወገኖች በአሁን ሰዓት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የሽኝት መርሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia
አምባሳደር መለስ አለም...

ዛሬ #በናይሮቢ መድኃኒያለም ቤተ ክርስትያን ባለፈው ሳምንት ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ በመብረር ላይ ሳለ #ቢሾፍቱ አቅራቢያ በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ቦንግ 737 ሕይወታቸውን ላጡ መንገደኞች የመታሰቢያ ፀሎት ስነ ስርዓት ላይ አምባሳደር #መለስ_አለም ተገኝተው ንግግር አድርገዋል። በፀሎት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ሰፋ ያለ ንግግር ያደረጉት አምባሳደር #መለስ የአውሮፕላኑ አደጋ በደረሰበት ዕለት ወደ ናይሮቢ እንደመጡና #በተከሰከሰው አውሮፕላን #ሊሳፈሩ እንደነበርም ተናግረዋል።

Via BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia