TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#SouthSudan የደቡብ ሱዳን የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ሚካኤል ማኩዪና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ማርቲን ኤሊያ ሎሞሮ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ከተረጋገጠ ከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል እንደሚገኙበት #SSNN ይፋ አድርጓል። 2ቱም ሚኒስትሮች ባለፈው ወር ናሙና ለመስጠት ፍቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተው ነበር የተባለ ሲሆን በዚህ ወር ግን ምርመራ ሲደረግላቸው ሁለቱም በቫይረሱ መያዛቸው መረጋገጡን #SSNN ስማቸው…
ሚካኤል ማኩዪ በቫይረሱ መያዛቸውን አረጋግጠዋል!

የደቡብ ሱዳን የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር የሆኑት ሚካኤል ማኩዪ በተደረገላቸው የኮሮና ቫይረስ የላብራቶሪ ምርመራ #በቫይረሱ መያዛቸውን በይፋ አሳውቀዋል።

ሚኒስትሩ ለቪኦኤ እንደተናገሩት የቀድሞ 'የኮቪድ-19 ታስክ ፎርስ' አባላት በሙሉ በኮሮና ቫይረስ ስለመያዛቸው መረጃው እንዳላቸው ተናግረዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia