TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና! ብአዴን አቶ #በረከት_ስምዖን እና አቶ #ታደሰ_ካሳን በጥረት ኮርፖሬሽን በፈጠሩት ችግር ምክንያት በመጪው መስከረም አጋማሽ እስከሚካሄደው ጉባኤ ድረስ ከማዕከላዊ ኮሚቴ እንዲታገዱ ውሳኔ አስተላልፏል።

©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ሰበር_ዜና⬆️አቶ #በረከት_ስምዖን እና አቶ #ታደሰ_ካሳ ከብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ታገዱ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
Fake News Alert‼️

ዜናው: መቀለ በነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ እንዲታደሙ የተጠሩት አቶ #በረከት_ስምዖን ወደ ከተማዋ ሊበሩ ሲሉ ከቦሌ አየር ማረፊያ በደህንነቶች መብረር እንደማይችሉ ተነግሯቸው ተመለሱ(ተያዙ)።

የAPው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ማረጋገጥ እንደቻለው፦

ግለሰቡ ከደቡብ አፍሪካ የተመለሱት #ቅዳሜ ምሽት (የሰልፉ እለት) ነበር። ከትግራይ ክልላዊ መንግስትም የተሳተፉ ጥሪ #አላቀረበላቸውም ነበር። በመጨረሻም የጉዞ ክልከላ እስካሁን #አልተደረገባቸውም

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አቶ #በረከት_ስምዖን እና አቶ #ታደሰ_ካሳ የእምነት ክህደት ቃላቸውን እንዲሰጡ ለሚያዝያ 14 ቀን ተቀጠሩ፡፡ በጥረት ኮርፖሬት የሀብት ምዝበራ ተጠርጥረው በፍርድ ቤት ጉዳያቸው እየታዬ የሚገኙት አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ #የተከሰሱበት ዝርዝር ጉዳይ ትናንት በጽሑፍ ደርሷቸዋል፡፡ ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡት ተጠርጣሪዎቹ ጽሑፉ ብዛት ስላለው በአግባቡ አንብበውና ተረድተው የእምነት ክህደት ቃላቸውን ለመስጠት ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱም የተከሳሾቹን አቤቱታ ተመልክቶ ለሚያዝያ 14 ቀን 2011ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia