TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ቡራዩ⬆️

የቡራዩ ከተማ ነዋሪዎች በከተማዋ በንፁሃን ነዋሪዎች ላይ የተፈፀመውን ድርጊት #በማውገዝ ዛሬ ሰልፍ አካሂደዋል።

የከተማዋን ነዋሪ የማፈናቀሉ ተግባር የቡራዩን ከተማ #ወጣት በአጠቃላይ ነዋሪውን አይወክልም ብለዋል።

ሰለፍኞቹ ከተማዋ የሁሉም የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሄረሰቦች ናት በማለትም ተፈናቃዮቹ ወደ ከተማቸው #እንዲመለሱ ጥሪ አቅርበዋል።

የተፈናቀሉ ወገኖቻቸውንም መልሶ #ለማቋቋም ዝግጁ መሆናቸውንም ነው ያስታወቁት።

በተጨማሪም ሰልፈኞቹ በአዲስ አበባ በኦሮሞ ተወላጆች ላይ ጥቃት የማድረስ ተግባርን እንደሚያወገዙ በመግለፅ መንግስት ድርጊቱን እንዲያስቆም ጠይቀዋል።

©ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia