#AddisAbaba
#ቅዱስ_ገብርኤል
የቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (ቤተመንግሥት ቅዱስ ገብርኤል) በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል።
በዓሉን በደማቅ መልኩ ለማክበር የገዳሙ አስተዳደር ጽ/ቤት ከፀጥታ አካላት ከአከባቢው ምዕመናን ጋር ሙሉ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
ምእመናን ለበዓሉ ሲመጡ መታወቂያ ከእጃቸው ላይ እንዳይለይ መሳሰቢያ ተሰጥቷል።
@tikvahethiopia
#ቅዱስ_ገብርኤል
የቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (ቤተመንግሥት ቅዱስ ገብርኤል) በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል።
በዓሉን በደማቅ መልኩ ለማክበር የገዳሙ አስተዳደር ጽ/ቤት ከፀጥታ አካላት ከአከባቢው ምዕመናን ጋር ሙሉ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
ምእመናን ለበዓሉ ሲመጡ መታወቂያ ከእጃቸው ላይ እንዳይለይ መሳሰቢያ ተሰጥቷል።
@tikvahethiopia
👍8😢1
#ቅዱስ_ገብርኤል
• " ምንም የጸጥታ ስጋት አይኖርም " - የኦሮሚያ ክልል ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ
• " የሀዋሳ ሰላም በአስተማማኝ ሁኔታ ላይ ነው ያለው " - የሀዋሳ ፖሊስ መምሪያ
ነገ የሚከበረውን የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ማድረጋቸውን የኦሮሚያ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ እና የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሳውቀዋል።
በዓሉ በተለይ በቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ከተለያዩ ቦታዎች የሚመጡ በርካታ እንግዶች የሚታደሙበት እንደመሆኑ ያለምንም የጸጥታ ስጋት እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የኦሮሚያ ክልል ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ አስታውቋል።
ቢሮው እንደ ክልል በቂ ዝግጅት በመደረጉ ምንም የጸጥታ ስጋት አይኖርም ብሏል።
የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ በበኩኑ የቅዱስ ገብርኤል በዓል በከፍተኛ ድምቀት በሚከበርባት ሀዋሳ በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ተጠናቋል ሲል አሳውቋል።
የከተማው ሰላም በአስተማማኝ ሁኔታ ላይ መሆኑንም አረጋግጧል።
በአሁኑ ወቅት ኅብረተሰቡ አካባቢውን በመጠበቅ እና መረጃ በመለዋወጥ ትልቅ ተሳትፎ እያደረገ መሆኑን ፖሊስ ገልጿል።
ከዚህ በተጨናሪ በጠ/ሚኒ ዐቢይ አሕመድ ጥሪ ከውጭ አገራት የሚመጡትን እንግዶችን ለመቀበል ዝግጅት መደረጉን ሀዋሳ ፖሊስ አሳውቋል።
የእንግዶችን ሰላም ለማስጠበቅ የጸጥታ ኃይሎች አስተማማኝ ዝግጅት ማድረጋቸው ተጠቁሟል። እንግዶች ምንም ዓይነት የጸጥታ ስጋት ሊኖራቸው አይገባም ተብሏል።
ነጋዴዎች በተለይ ሆቴሎች አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ እንዳያደርጉ ጠንካራ ቁጥጥር እንደሚደረግ እና የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ለእንግዶች መኪና ማቆሚያ እንደተዘጋጀ የሀዋሳ ፖሊስ አሳውቋል።
#Kulubi #Hawassa #EPA
@tikvahethiopia
• " ምንም የጸጥታ ስጋት አይኖርም " - የኦሮሚያ ክልል ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ
• " የሀዋሳ ሰላም በአስተማማኝ ሁኔታ ላይ ነው ያለው " - የሀዋሳ ፖሊስ መምሪያ
ነገ የሚከበረውን የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ማድረጋቸውን የኦሮሚያ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ እና የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሳውቀዋል።
በዓሉ በተለይ በቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ከተለያዩ ቦታዎች የሚመጡ በርካታ እንግዶች የሚታደሙበት እንደመሆኑ ያለምንም የጸጥታ ስጋት እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የኦሮሚያ ክልል ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ አስታውቋል።
ቢሮው እንደ ክልል በቂ ዝግጅት በመደረጉ ምንም የጸጥታ ስጋት አይኖርም ብሏል።
የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ በበኩኑ የቅዱስ ገብርኤል በዓል በከፍተኛ ድምቀት በሚከበርባት ሀዋሳ በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ተጠናቋል ሲል አሳውቋል።
የከተማው ሰላም በአስተማማኝ ሁኔታ ላይ መሆኑንም አረጋግጧል።
በአሁኑ ወቅት ኅብረተሰቡ አካባቢውን በመጠበቅ እና መረጃ በመለዋወጥ ትልቅ ተሳትፎ እያደረገ መሆኑን ፖሊስ ገልጿል።
ከዚህ በተጨናሪ በጠ/ሚኒ ዐቢይ አሕመድ ጥሪ ከውጭ አገራት የሚመጡትን እንግዶችን ለመቀበል ዝግጅት መደረጉን ሀዋሳ ፖሊስ አሳውቋል።
የእንግዶችን ሰላም ለማስጠበቅ የጸጥታ ኃይሎች አስተማማኝ ዝግጅት ማድረጋቸው ተጠቁሟል። እንግዶች ምንም ዓይነት የጸጥታ ስጋት ሊኖራቸው አይገባም ተብሏል።
ነጋዴዎች በተለይ ሆቴሎች አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ እንዳያደርጉ ጠንካራ ቁጥጥር እንደሚደረግ እና የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ለእንግዶች መኪና ማቆሚያ እንደተዘጋጀ የሀዋሳ ፖሊስ አሳውቋል።
#Kulubi #Hawassa #EPA
@tikvahethiopia
👍9😱1
#AddisAbaba
#ቅዱስ_ገብርኤል
የቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (ቤተመንግሥት ቅዱስ ገብርኤል) በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል።
በዓሉን በደማቅ መልኩ ለማክበር የገዳሙ አስተዳደር ጽ/ቤት ከፀጥታ አካላት ከአከባቢው ምዕመናን ጋር ሙሉ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
ፅ/ቤቱ የፓርኪንግ ችግር ፈፅሞ እንጋይገጥም አዲሱ የቤተመንግስት ፓርኪንግ መፈቀዱንም አመልክቷል።
ምእመናን ለበዓሉ ሲመጡ መታወቂያ ከእጃቸው ላይ እንዳይለይ መሳሰቢያ ተሰጥቷል።
@tikvahethiopia
#ቅዱስ_ገብርኤል
የቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም (ቤተመንግሥት ቅዱስ ገብርኤል) በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል።
በዓሉን በደማቅ መልኩ ለማክበር የገዳሙ አስተዳደር ጽ/ቤት ከፀጥታ አካላት ከአከባቢው ምዕመናን ጋር ሙሉ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
ፅ/ቤቱ የፓርኪንግ ችግር ፈፅሞ እንጋይገጥም አዲሱ የቤተመንግስት ፓርኪንግ መፈቀዱንም አመልክቷል።
ምእመናን ለበዓሉ ሲመጡ መታወቂያ ከእጃቸው ላይ እንዳይለይ መሳሰቢያ ተሰጥቷል።
@tikvahethiopia
👍756❤144🙏52👎51🕊26😱6😢1
TIKVAH-ETHIOPIA
#Hawassa #ማሳሰቢያ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ጥብቅ ማሳሰቢያ አስተላለፈ። ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል ቅዳሜ ይከበራል። በዓሉን አስታኮ ግን አንዳንድ አገልግሎት ሰጪዎች ከፍ ያለ የዋጋ ጭማሪ እያደረጉ እንደሆነ በግልጽ ታይተዋል። የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት መምሪያም " ጥቂት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት በዓሉን አስታከው በአንዳንድ…
#ሐምሌ19 #ቅዱስ_ገብርኤል
የሀዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓለ ንግስ ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ጀምሮ በከተማይቱ የተወሰኑ መንገዶች ይዘጋሉ።
ሞተር ሳይክሎችና ባጃጆች ከዛሬ ጀምሮ በዓሉ ተከብሮ እስኪያልፍ ከምሽት 3 ሰዓት በኋላ መንቀሳቀስ አይፈቀድላቸውም።
በየዓመቱ ሐምሌ 19 በሀዋሳ በታላቅ ድምቀት ለሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ እጅግ በርካታ ምዕመናን ወደ ከተማው ገብተዋል። በነገው እለት እንዲሁም በዕለቱም በርካቶች ወደ ከተማዋ ይገባሉ።
የሲዳማ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በዓሉ በሰላም ተከብሮ እንዲያልፍ በቂ ዝግጅት ማድረጉን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
በተለይም በዓሉ ከትራፊክ አደጋ ነጻ ሆኖ እንዲከበር ዝግጅት መደረጉን ጠቁሟል።
ከሐምሌ 18/2017 ሰዓት ጀምሮ በዓሉ ተከብሮ እስኪጠናቀቅ የሚዘጉ መንገዶችንም እንዳሉ አመልክቷል።
ለተሽከርካሪ ሙሉ በሙሉ ዝግ የሚሆኑት መንገዶች የትኞቹ ናቸው ?
- ከቅዱስ ገብርኤል /ሱሙዳ/ እስከ ሎጊታ
- ከቅዱስ ገብርኤል /ሱሙዳ/ እስከ ዳሽን ባንክ ፒያሳ
- ከቅዱስ ገብርኤል /ሱሙዳ/ እስከ ማርሲል ቸርች
- ከቅዱስ ገብርኤል /ሱሙዳ/ እስከ ሳዉዝስታር ኢንተርናሽናል ሆቴል
- ከታቦር መለስተኛ ደረጃ ት/ቤት እስከ ኢንጆሪ ላውንጅ
- ከታቦር ትራፊክ መብራት እስከ ኬራውድ ኢንተርናሽናል ሆቴል
- ከሲዳማ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ፊት ለፊት እስከ ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ድረስ ያሉ መንገዶች ሙሉ በሙሉ ዝግ ይሆናሉ።
አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀርቧል።
የሰሌዳ ቁጥር የሌላቸው ባለሁለት እግር ሞተር ሳይክሎች እንደሁልጊዜው ሁሉ በሀዋሳ ከተማ በሁሉም ክ/ከተሞች ምንም አይነት እንቅስቃሴ እንዳያደርጉ ጥብቅ ቁጥጥር እንደሚደረግም አመልክቷል።
ከዛሬ ጀምሮ ደግሞ በዓሉ ተከብሮ እስኪያለፍ ማንኛዉም ባለ ሁለት እግር ሞተር ሳይክሎችና ባጃጆች ከምሽቱ 3 ሰዓት በኋላ መንቀሳቀስ እንደማይፈቀድላቸው የክልሉ ፖሊስ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
እንግዶች ለክልሉ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መረጃና ጥቆማ ማድረስ ሲፈልጉ 8295 ነፃ የስልክ መስመር አልያም ለከተማ ፖሊስ 7614 መደወል ይችላሉ ተብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
የሀዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓለ ንግስ ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ጀምሮ በከተማይቱ የተወሰኑ መንገዶች ይዘጋሉ።
ሞተር ሳይክሎችና ባጃጆች ከዛሬ ጀምሮ በዓሉ ተከብሮ እስኪያልፍ ከምሽት 3 ሰዓት በኋላ መንቀሳቀስ አይፈቀድላቸውም።
በየዓመቱ ሐምሌ 19 በሀዋሳ በታላቅ ድምቀት ለሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ እጅግ በርካታ ምዕመናን ወደ ከተማው ገብተዋል። በነገው እለት እንዲሁም በዕለቱም በርካቶች ወደ ከተማዋ ይገባሉ።
የሲዳማ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በዓሉ በሰላም ተከብሮ እንዲያልፍ በቂ ዝግጅት ማድረጉን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
በተለይም በዓሉ ከትራፊክ አደጋ ነጻ ሆኖ እንዲከበር ዝግጅት መደረጉን ጠቁሟል።
ከሐምሌ 18/2017 ሰዓት ጀምሮ በዓሉ ተከብሮ እስኪጠናቀቅ የሚዘጉ መንገዶችንም እንዳሉ አመልክቷል።
ለተሽከርካሪ ሙሉ በሙሉ ዝግ የሚሆኑት መንገዶች የትኞቹ ናቸው ?
- ከቅዱስ ገብርኤል /ሱሙዳ/ እስከ ሎጊታ
- ከቅዱስ ገብርኤል /ሱሙዳ/ እስከ ዳሽን ባንክ ፒያሳ
- ከቅዱስ ገብርኤል /ሱሙዳ/ እስከ ማርሲል ቸርች
- ከቅዱስ ገብርኤል /ሱሙዳ/ እስከ ሳዉዝስታር ኢንተርናሽናል ሆቴል
- ከታቦር መለስተኛ ደረጃ ት/ቤት እስከ ኢንጆሪ ላውንጅ
- ከታቦር ትራፊክ መብራት እስከ ኬራውድ ኢንተርናሽናል ሆቴል
- ከሲዳማ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ፊት ለፊት እስከ ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ድረስ ያሉ መንገዶች ሙሉ በሙሉ ዝግ ይሆናሉ።
አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀርቧል።
የሰሌዳ ቁጥር የሌላቸው ባለሁለት እግር ሞተር ሳይክሎች እንደሁልጊዜው ሁሉ በሀዋሳ ከተማ በሁሉም ክ/ከተሞች ምንም አይነት እንቅስቃሴ እንዳያደርጉ ጥብቅ ቁጥጥር እንደሚደረግም አመልክቷል።
ከዛሬ ጀምሮ ደግሞ በዓሉ ተከብሮ እስኪያለፍ ማንኛዉም ባለ ሁለት እግር ሞተር ሳይክሎችና ባጃጆች ከምሽቱ 3 ሰዓት በኋላ መንቀሳቀስ እንደማይፈቀድላቸው የክልሉ ፖሊስ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
እንግዶች ለክልሉ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መረጃና ጥቆማ ማድረስ ሲፈልጉ 8295 ነፃ የስልክ መስመር አልያም ለከተማ ፖሊስ 7614 መደወል ይችላሉ ተብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
❤2.52K🙏221😡76🕊69👏62🥰26🤔16💔15😭7😱3
TIKVAH-ETHIOPIA
ፎቶ፦ ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። ዛሬ ሐምሌ 19 እየተከበረ ባለው የዓመቱ የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓል ላይ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምዕመን ቁልቢ ተገኝቷል። #ቅዱስገብርኤል #ሐምሌ19 የፎቶ ባለቤት ፦ ኤፍኤምሲ @tikvahethiopia
ፎቶ፦ የሐምሌ 19 የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል በሀዋሳ ደብረ ምህረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በታላቅ ድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ ላይ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኦርቶዶክሳዊ ምዕመን ተገኝቷል።
#ሐምሌ19 #ቅዱስ_ገብርኤል #ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
በዓሉ ላይ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኦርቶዶክሳዊ ምዕመን ተገኝቷል።
#ሐምሌ19 #ቅዱስ_ገብርኤል #ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
2❤2.77K🙏304🕊67😡53🥰38😭22💔17🤔15😢13