TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ቀዊተ ሸኖ ⬇️

ከነቀምት ወደ አርጆ በመጓዝ ላይ በነበረ ሚኒባስ ላይ በደረሰ አደጋ የ10 ሰዎች #ህይወት አለፈ።

በትናንትናው ዕለት በምስራቅ ወለጋ #ከነቀምት ወደ #አርጆ ከተማ ሲጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ ሚኒ ባስ ላይ #ቀዊተ_ሸኖ በተባለ ቦታ ላይ በደረሰ አደጋ የ10 ተሳፋሪዎች ህይወት ወዲያውኑ ሲያልፍ ሌሎች 3 ተሳፋሪዎች ላይ ከፍተኛ የአካል ጉዳት ደርሷል።

ሚኒባሱ ኮድ 3 80 85 ኢት 4 ከሆነ ተሳቢ ካለው ሲኖትራክ ጋር የመታጠፊያ ከርብ ላይ የተጋጨ ሲሆን፥ የአደጋውን መንስኤ ፖሊስ እያጣራ እንደሚገኝ የምስራቅ ወለጋ የትራፊክ ደህንነት ሃላፊ ኢንስፔክተር ፍሮምሳ ሰለሞን ለFBC ተናግረዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia