TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አባ ቶርቤ‼️በኦሮሚያ ክልል “አባ ቶርቤ” (ባለ ሳምንት) በሚል ስም #በህቡዕ ተደራጅቶ የመንግሥት ባለሥልጣናትን፣ ጸጥታ ሃይል አባላትንና ንጹሃን ዜጎችን ሲገድል የቆየው ቡድን ውስጥ አባል የሆኑ ግለሰቦች እየተያዙ ይገኛሉ፡፡ ትላንት ከተያዙት መካከል ጋዲሳ ነጋሳ፣ መርጋ ተፈራ እና አኒሳ ጌታቸዉ #በነቀምት፣ ደምቢ ዶሎ፣ ነጆ እና ሰሜን ሸዋ ሰዎችን #ሲገድሉና #ሲያስገድሉ የነበሩ ሲሆኑ አዲስ አበባም #ባለሥልጣናትን የመግደል #ዕቅድ ነበራቸው፡፡ ተጠርጣዎቹ በምዕራብ ኦሮሚያ ከሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ሃይሎች ጋር ግንኙነት አላቸው ተብሏል፡፡

Via~wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia