TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ዶክተር አብይ ዛሬ የሰሩት ስራ⬆️

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለአንድ ቀን የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የነበሩትን የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከሸኙ በኋላ የብሔራዊ የክብር ዘብ አባል የደንብ ልብስ #ሲያስተካክሉ ታይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሌሎች የአገሪቱ ላመሥልጣኖች ጋር ሆነው ወደ መኪናቸው እየተመለሱ ሳለ በድንገት ከቀይ ምንጣፍ ወጥተው የአንድ የክብር ዘበኛ አባል የደንብ ልብስ አለባበስን ሲያስተካክሉ አብረዋቸው የነበሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁን (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች #ሲደመሙ ተስተውለዋል፡፡

ምንጭ፦ ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia