TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ለመቀለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ፦

የመቀለ ዩኒቨርስቲ አይደር ካምፓስ የሶስተኛ አመት Other Health Science ተማሪዎች "#ሰውን_ለመርዳት_ሰው_መሆን_በቂ_ነው!!" በሚል የጋራ መሪ ቃል ከ15-4-2011 እስከ 20-4-2011 የሚቆይ የበጎ አድራጎት ስራ ለመስራት እንቅስቃሴ ጀምረናል፡፡ ስለሆነም በመቀሌ እና አካባቢው የምትገኙ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ፡የበጎ አድራጎት ክበባት፡ ግለሰቦች፡ ድርጅቶች ና ባለድርሻ አካላት ይሄን የበጎ አድራጎት ስራ አብረውን በመስራት እንዲሁም በሀሳብ በመደገፍ የህሊና ስራ አብራችሁን እንድትሰሩ በትህትና እንጠይቃለን::
We don't need a reason to help people!!
Resplendents
3rd year

🗣 ለበለጠ መረጃ እና አብራችሁን መስራት ለምትፈልጉ 👉 @Jeremy00
@Jeloye @RGTeme