TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ሱማሌ ክልል⬆️

የሱማሌ ክልል ከ10 አመት በፊት የቀየራቸውን #ሰንደቃላማና የክልሉን #መጠሪያ ስም እንደገና ሊጠቀም እንደሆነ የVOAው ጋዜጠኛ ሀሩን ማሩፍ ጠቆመ።

የቀድሞ የክልሉ ፕሬዘዳንት አብዲ ሞሀመድ ኡመር(አብዲ ኢሌ) ከዛሬ አስር አመት በፊት ክልሉን ለማስተዳደር ሲሾሙ የሱማሌ ክልልን ኢትዮጵያዊነት የበለጠ ለማረጋገጥ በማለት የክልሉን ስም "ከሱማሌ ክልል" ወደ "ኢትዮዽያ ሱማሌ ክልል" ቀይረውታል። በተጨማሪ አብዲ ኢሌ የክልሉን ሰንደቃላማ እንዲቀየር አድርገው ነበር።

©ሀሩን ማሩፍ
@tsegabwolde @tikvahethiopia