#update ሱማሌ ክልል⬆️
የሱማሌ ክልል ከ10 አመት በፊት የቀየራቸውን #ሰንደቃላማና የክልሉን #መጠሪያ ስም እንደገና ሊጠቀም እንደሆነ የVOAው ጋዜጠኛ ሀሩን ማሩፍ ጠቆመ።
የቀድሞ የክልሉ ፕሬዘዳንት አብዲ ሞሀመድ ኡመር(አብዲ ኢሌ) ከዛሬ አስር አመት በፊት ክልሉን ለማስተዳደር ሲሾሙ የሱማሌ ክልልን ኢትዮጵያዊነት የበለጠ ለማረጋገጥ በማለት የክልሉን ስም "ከሱማሌ ክልል" ወደ "ኢትዮዽያ ሱማሌ ክልል" ቀይረውታል። በተጨማሪ አብዲ ኢሌ የክልሉን ሰንደቃላማ እንዲቀየር አድርገው ነበር።
©ሀሩን ማሩፍ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሱማሌ ክልል ከ10 አመት በፊት የቀየራቸውን #ሰንደቃላማና የክልሉን #መጠሪያ ስም እንደገና ሊጠቀም እንደሆነ የVOAው ጋዜጠኛ ሀሩን ማሩፍ ጠቆመ።
የቀድሞ የክልሉ ፕሬዘዳንት አብዲ ሞሀመድ ኡመር(አብዲ ኢሌ) ከዛሬ አስር አመት በፊት ክልሉን ለማስተዳደር ሲሾሙ የሱማሌ ክልልን ኢትዮጵያዊነት የበለጠ ለማረጋገጥ በማለት የክልሉን ስም "ከሱማሌ ክልል" ወደ "ኢትዮዽያ ሱማሌ ክልል" ቀይረውታል። በተጨማሪ አብዲ ኢሌ የክልሉን ሰንደቃላማ እንዲቀየር አድርገው ነበር።
©ሀሩን ማሩፍ
@tsegabwolde @tikvahethiopia