TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ሰሜን_ኮሪያ

ሰሜን ኮሪያ አጭር ርቀት ተጓዥ ሁለት ባለስቲክ ሚሳኤሎችን በምስራቃዊ ወደቧ በኩል አስወንጭፋለች ስትል ደቡብ ኮሪያ አስታወቀች። ይህ ሙከራ በሳምንት ውስጥ ለአራተኛ ጊዜ እንደሆነ ታውቋል፡፡ አገሪቱ ይሄንን ያደረገችው ደቡብ ኮሪያ ከአሜሪካ ጋር ወታደራዊ ልምምድ ማድረግ መጀመሯን ተከትሎ ቁጣዋን ለመግለፅ እንደሆነ ተነግሯል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሰሜን_ኮሪያ

ሰሜን ኮሪያ ሁለት የተጠረጠሩ የአጭር ርቀት ባላስቲክ ሚሳኤሎችን (SRBM) በመዲናዋ ፒዮንግያንግ ከሚገኝ አውሮፕላን ማረፊያ መተኮሷን የደቡብ ኮሪያ ጦር ማሳወቁን ሮይተርስ ዘግቧል::

ጃፓን በተመሳሳይ መወንጨፉን ሪፖርት አድርጋ ድርጊቱን የሰላም እና የፀጥታ ጠንቅ ነው ስትል አውግዛለች። ቻይና በበኩሏ ሁሉም ወገኖች የቀጠናውን መረጋጋት እንዲያስጠብቁ ስትል አሳስባለች::

ዛሬ ሰሜን ኮሪያ እንዳስወነጨፈች የተነገረው የሚሳኤል ሙከራ በዚህ ወር 4 ኛው ነው ተብሏል:: ኒውኩሌር የታጠቀችው ሰሜን ኮሪያ ከዛሬ በፊት ከ2 ሳምንት ባነሰ ጊዜ ውስጥ 3 የሚሳኤል ሙከራዎች አድርጋለች:: ይህም ያልተለመደ ፈጣን ተከታታይ ሙኩራ ነው ተብሏል::

@tikvahethiopia
👍513😁84🔥58😱27👎2513