የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማጣሪያ ፦
ትናንት ምሽት ወደ ባሕርዳር እና ጎንደር #ሮኬት ተተኩሷል።
በዚህም በአውሮፕላን ማረፊያው አካባቢ መጠነኛ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል።
የህወሓት ቡድን በእጁ ያሉትን የመጨረሻዎቹን መሣሪያዎች ጠጋግኖ ሞክሯል ብሏል የፌዴራል መንግስት።
ይህም ከመሞቱ በፊት የመጨረሻውን ዐቅሙን እየሞከረ መሆኑን ያመለክታል ሲል ገልጿል።
ዝርዝሩን መርማሪ ቡድን ተመድቦ እያጣራው ሲሆን በቀጣይ የሚገለጽ ይሆናል።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopiap
ትናንት ምሽት ወደ ባሕርዳር እና ጎንደር #ሮኬት ተተኩሷል።
በዚህም በአውሮፕላን ማረፊያው አካባቢ መጠነኛ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል።
የህወሓት ቡድን በእጁ ያሉትን የመጨረሻዎቹን መሣሪያዎች ጠጋግኖ ሞክሯል ብሏል የፌዴራል መንግስት።
ይህም ከመሞቱ በፊት የመጨረሻውን ዐቅሙን እየሞከረ መሆኑን ያመለክታል ሲል ገልጿል።
ዝርዝሩን መርማሪ ቡድን ተመድቦ እያጣራው ሲሆን በቀጣይ የሚገለጽ ይሆናል።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopiap