TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማጣሪያ ፦

ትናንት ምሽት ወደ ባሕርዳር እና ጎንደር #ሮኬት ተተኩሷል።

በዚህም በአውሮፕላን ማረፊያው አካባቢ መጠነኛ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል።

የህወሓት ቡድን በእጁ ያሉትን የመጨረሻዎቹን መሣሪያዎች ጠጋግኖ ሞክሯል ብሏል የፌዴራል መንግስት።

ይህም ከመሞቱ በፊት የመጨረሻውን ዐቅሙን እየሞከረ መሆኑን ያመለክታል ሲል ገልጿል።

ዝርዝሩን መርማሪ ቡድን ተመድቦ እያጣራው ሲሆን በቀጣይ የሚገለጽ ይሆናል።

@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopiap