TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ኢትዮጵያ ጾታዊ ተዋፅዖውን የጠበቀ ካቢኔ ካዋቀረች ከሁለት ቀናት በኋላ #ሩዋንዳም የአዲስ አበባን ፈለግ በመከተል ግማሹን የካቢኔ አባላቷን ሴቶች ማድረጓ ተሰምቷል፡፡ ከ26ቱ አዲስ ተመራጭ የሀገሪቱ ካቢኔ አባላት መካከል 13ቱ #ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል። ከሀገሪቱ የፓርላማ አባላት መካከልም 61 በመቶው ሴቶች መሆናቸውን አሶሺዬትድ ፕሬስ በዘገባው አስነብቦናል፡፡

@tseabwolde @tikvahethiopia