TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ለከተማ ቀላል ባቡር ባቀረባቸው ጥራት የሌላቸው የኤሌክትሪክ ገመዶች ሳቢያ ባቡር ትራንስፖርት እክል ገጥሞታል፡፡ ኢዜአ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት ትራንዚት ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር #ሙሉቀን_አሠፋን ጠቅሶ እንደዘገበው በገመዶቹ ሳቢያ የባቡር መቆም እና የሃይል መቆራረጥ ተፈጥሯል፡፡ #ሜቴክ የዘረጋቸው መስመሮች 15 ኪሎ ሜትር የሚሸፍኑ ሲሆን ከሀያት እስከ ለም ሆቴል እና ከቃሊቲ እስከ መሹዋለኪያ ያለውን ርቀት ይሸፍናሉ፡፡ ቀሪዎቹን የዘረጋው የቱርክ ኩባንያ ነው፡፡

©wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia