TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ብርጋዴር ጄኔራል #ተፈራ_ማሞ የአማራ ክልል ልዩ ሀይል አዛዠ ሆነው ተሾሙ። ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ በመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ተከሰው ዕድሜ ልክ ተፈርዶባቸው አስር አመት በማረሚያ ቤት ከቆዩ በኅላ ከወራት በፊት #መፈታትቸው ይታወሳል።

via ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia