TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ላሊበላ⬆️

በትናንቱ የላሊበላ ከተማ እና አካባቢው ሰልፍ ከ40,000 በላይ የሚሆን ህዝብ ለውቅር አብያተ- ክርስቲያናቱ ትኩረት እንዲሰጥ ጠይቋል። ብሩክ ሞላ የተባለ የአካባቢው ተወላጅ ለENF እደተናግረው ለ5 አመት ተብሎ ከ13 አመት በፊት የተሰራው የብረት መጠለያ የላሊበላ ውቅርን እየተጫነው መጥቶ ግድግዳውን #መፈረካከስ ጀምሯል። ከአካባቢው የቤተክርስቲያን ሰዎች 21 ያህል ግዜ ለቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ደብዳቤ ቢፃፍም መልስ እንዳልተገኘ ታውቋል።

ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia