#መደመር
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ”መደመር” በሚል ርዕስ ያዘጋጁት አዲስ መጽሐፍ በሳምንታት ጊዜ ውስጥ በአማርኛ እና በኣፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች ለገበያ እንደሚውል ተሰምቷል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመደመር ፍልስፍና ይዘው ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላ ጽፈውታል የተባለው ይህ መጽሐፍ ህትመቱ የተጠናቀቀ ሲሆን ገቢው በገጠር ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች ይውላል። በሦስት መቶ ብር ወይም በ 30 የአሜሪካን ዶላር ለገበያ የሚውለው ይህ መጽሐፍ 365 ገፆች ሲኖሩት በ16 ምዕራፎች የተከፋፈለ ነው።
Via #ADDISMALEDA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ”መደመር” በሚል ርዕስ ያዘጋጁት አዲስ መጽሐፍ በሳምንታት ጊዜ ውስጥ በአማርኛ እና በኣፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች ለገበያ እንደሚውል ተሰምቷል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመደመር ፍልስፍና ይዘው ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላ ጽፈውታል የተባለው ይህ መጽሐፍ ህትመቱ የተጠናቀቀ ሲሆን ገቢው በገጠር ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች ይውላል። በሦስት መቶ ብር ወይም በ 30 የአሜሪካን ዶላር ለገበያ የሚውለው ይህ መጽሐፍ 365 ገፆች ሲኖሩት በ16 ምዕራፎች የተከፋፈለ ነው።
Via #ADDISMALEDA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#መደመር_መጽሐፍ
#በድሬዳዋ
#ዛሬ_ይመረቃል
በዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የተፃፈው ‘’መደመር ’’ መጽሐፍ ዛሬ ጥቅምት 8 በኢትዮጵያና በአሜሪካ በሚገኙ 20 ከተሞች የሚመረቅ ሲሆን ድሬዳዋም የዚህው መረዓ ግብር አንዱ አካል ነች። በመደመር መጽሐፍ በአማርኛ ፣ ኦሮምኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች የተፃፈ እንዲሁም አንድ ሚሊዮን ቅጂዎችም የታተመ ሲሆን ይህ መጽሐፉ 300 ብር ዋጋ የተቆረጠለት እና ከሽያጩ የሚገኘው ገቢም በአገሪቷ ላሉ ትምህርት ቤት ግንባታ ይውላል ተብሏል። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ በመጽሐፉ ይዘት ዙሪያ ማብራሪያና ትንተና ይሰጥበታልም ተብሎ ይጠበቃል።
PHOTO: #ተርቢኖስ_ዘደብረ_ሃይል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#በድሬዳዋ
#ዛሬ_ይመረቃል
በዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የተፃፈው ‘’መደመር ’’ መጽሐፍ ዛሬ ጥቅምት 8 በኢትዮጵያና በአሜሪካ በሚገኙ 20 ከተሞች የሚመረቅ ሲሆን ድሬዳዋም የዚህው መረዓ ግብር አንዱ አካል ነች። በመደመር መጽሐፍ በአማርኛ ፣ ኦሮምኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች የተፃፈ እንዲሁም አንድ ሚሊዮን ቅጂዎችም የታተመ ሲሆን ይህ መጽሐፉ 300 ብር ዋጋ የተቆረጠለት እና ከሽያጩ የሚገኘው ገቢም በአገሪቷ ላሉ ትምህርት ቤት ግንባታ ይውላል ተብሏል። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ በመጽሐፉ ይዘት ዙሪያ ማብራሪያና ትንተና ይሰጥበታልም ተብሎ ይጠበቃል።
PHOTO: #ተርቢኖስ_ዘደብረ_ሃይል
@tsegabwolde @tikvahethiopia