This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#share #ሼር
በኖማም ሆነ በተለያዩ ህመሞች የፊት ገፃቸው ለተበላሸ ሰዎች ቼሻየር ሰርቪስ ኢትዮጵያ ከፌሲንግ አፍሪካ ጋር በመተባበር እንግሊዛውያን የቀዶ ህክምና ዶክተሮችን አስመጥቶ ነፃ ህክምና ሊያደርግ እንደሆነ ተሰምቷል። የድርጅቱ ስራ አስፈፃሚ ዳይሬክተር አቶ ፋሲል አየለ ለሸገር ኤፍ ኤም እንደተናገሩት በምግብ እጥረት ሳቢያ የፊት ገፅታን በሚያበላሸው የኖማ ህመም፡ በእሳት አደጋም ሆነ በተለያዩ ምክንያቶች ጉዳት ያጋጠማቸው ሰዎች #መናገሻ በሚገኘው ቼሻየር ሰርቪስ ተሃድሶ ማዕከል ከዛሬ ጀምሮ እየቀረቡ መመዝገብ እንደሚችሉ ጥሪ ቀርቧል። እስከ መስከረም 26 ድረስ ነፃ የቀዶ ጥገና ህክምና አገልግሎት ይሰጣል ተብሏል። እንግሊዛውያን ዶክተሮቹ 25 ሲሆኑ 50 ሺህ ብር ያህል የሚጠይቀውን ህክምና ነው በነፃ የሚሰጡት።
Via ሸገር ኤፍ ኤም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኖማም ሆነ በተለያዩ ህመሞች የፊት ገፃቸው ለተበላሸ ሰዎች ቼሻየር ሰርቪስ ኢትዮጵያ ከፌሲንግ አፍሪካ ጋር በመተባበር እንግሊዛውያን የቀዶ ህክምና ዶክተሮችን አስመጥቶ ነፃ ህክምና ሊያደርግ እንደሆነ ተሰምቷል። የድርጅቱ ስራ አስፈፃሚ ዳይሬክተር አቶ ፋሲል አየለ ለሸገር ኤፍ ኤም እንደተናገሩት በምግብ እጥረት ሳቢያ የፊት ገፅታን በሚያበላሸው የኖማ ህመም፡ በእሳት አደጋም ሆነ በተለያዩ ምክንያቶች ጉዳት ያጋጠማቸው ሰዎች #መናገሻ በሚገኘው ቼሻየር ሰርቪስ ተሃድሶ ማዕከል ከዛሬ ጀምሮ እየቀረቡ መመዝገብ እንደሚችሉ ጥሪ ቀርቧል። እስከ መስከረም 26 ድረስ ነፃ የቀዶ ጥገና ህክምና አገልግሎት ይሰጣል ተብሏል። እንግሊዛውያን ዶክተሮቹ 25 ሲሆኑ 50 ሺህ ብር ያህል የሚጠይቀውን ህክምና ነው በነፃ የሚሰጡት።
Via ሸገር ኤፍ ኤም
@tsegabwolde @tikvahethiopia