TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ታጋይ #መሳፍንት እና ከ250 በላይ የትግል አጋሮቹ ዳባት ከተማ ገቡ። በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የዳባት ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አንተነህ ደሴ ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት እንደገለጹት ታጋይ መሳፍንት እና አጋሮቹ ‹‹የአማራ መብት ይከበር›› በሚል ለነጻነት ሲታገሉ ቆይተዋል፡፡

ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሰበር_ዜና የኢትዮጵያ መንግሥት የጄኔራል ሰዓረ መኮንን ገዳይ ነው የተባለውን ተጠርጣሪ ማንነት ይፋ አደረገ። የኢትዮጵያ መንግሥት በብሔራዊ የቴሌቭዥን ጣቢያ ይፋ እንዳደረገው ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ሰዓረ መኮንን የተገደሉት አስር አለቃ #መሳፍንት_ጥጋቡ_መኮንን በተባለ ተጠርጣሪ ነው። ከ250 በላይ ተጠርጣሪዎች በባሕር ዳር እና በአዲስ አበባ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኢትዮጵያ የጸጥታ እና የፍትኅ የጋራ ግብረ-ኃይል አስታውቋል።

Via #DW
🗞ሰኔ 20/10/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia