"...የጥላቻ ሀሳብ ንግግር መሆን የሚጀምረው በተለያዩ ሚዲያዎች #መሰራጨት ሲጀምር ነው። ንግግሩ ቀስ እያለ #ወደመጠፋፋት ደረጃ የመራል። የቃላት ጉልበት የሚገለጠውም እዚህ ደረጃ ላይ ነው። ቃላት እንደሚያድኑት፤ እንደሚያፅናኑት ሁሉ ቃላት ለማጥፋትም ስሜትን መቀስቀስ ይችላሉ። ስለዚህ በእኔ እሳቤ መዋጋትና ማስቆም ካለብን የጥላቻን ሀሳብ ነው፤ የጥላቻ ንግግር ተብሰልስሎ ወደ ውጪ የወጣ የጥላቻ ሀሳብ መገለጫ ነው።" ዶክተር ፀደይ ወንድሙ /በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የTIKVAH-ETH መድረክ ላይ የተናገሩት/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia