TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
ቪድዮ ፦ ጀነራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ (ሄሜቲ) የሚመሩት RSF (ፈጥኖ ደራሽ) በሰሜን ሱዳን ሜሮዌ " የተማረኩ " ናቸው ያላቸውን #የግብፅ_ወታደሮችን የሚያሳይ ቪዲዮ አጋርቷል። የግብፅ ወታደሮች በ " ሜሮዌ "  ስለነበሩበት ሁኔታ ግልፅ የሆነ ማብራሪያ ባይኖርም የግብፅ እና የሱዳን ወታደሮች ከኢትዮጵያ ጋር በተፈጠረ ዲፕሎማሲያዊ ዉጥረት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል አልፎ አልፎ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ…
#Update

የግብፅ ወታደራዊ ቃል አቀባይ ኮሎኔል ጋሪብ አብደል ሃፌዝ ፥ በሱዳን ያለውን ሁኔታ እየተከታተልን ነው ብለዋል።

ቃል አቀባዩ ሱዳን ውስጥ ልምምድ የሚያደርጉ የግብፅ ሃይሎች ስለመኖራቸው ተናግረው ደህንነታቸውን ለማረጋገጥ ከሚመለከታቸው ባለስልጣናት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው ሲሉ ገልጸዋል።

ይህ የቃል አቀባዩ ማብራሪያ የተሰጠው ጀነራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ (ሄሜቲ) የሚመሩት RSF (ፈጥኖ ደራሽ) በሰሜን ሱዳን ሜሮዌ " ውስጥ የግብፅ ወታደሮች ' #መማረካቸውን ' በቪድዮ ካሳየ በኃላ ነው።

@tikvahethiopia