TIKVAH-ETHIOPIA
ቪድዮ ፦ ጀነራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ (ሄሜቲ) የሚመሩት RSF (ፈጥኖ ደራሽ) በሰሜን ሱዳን ሜሮዌ " የተማረኩ " ናቸው ያላቸውን #የግብፅ_ወታደሮችን የሚያሳይ ቪዲዮ አጋርቷል። የግብፅ ወታደሮች በ " ሜሮዌ " ስለነበሩበት ሁኔታ ግልፅ የሆነ ማብራሪያ ባይኖርም የግብፅ እና የሱዳን ወታደሮች ከኢትዮጵያ ጋር በተፈጠረ ዲፕሎማሲያዊ ዉጥረት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል አልፎ አልፎ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ…
#Update
የግብፅ ወታደራዊ ቃል አቀባይ ኮሎኔል ጋሪብ አብደል ሃፌዝ ፥ በሱዳን ያለውን ሁኔታ እየተከታተልን ነው ብለዋል።
ቃል አቀባዩ ሱዳን ውስጥ ልምምድ የሚያደርጉ የግብፅ ሃይሎች ስለመኖራቸው ተናግረው ደህንነታቸውን ለማረጋገጥ ከሚመለከታቸው ባለስልጣናት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው ሲሉ ገልጸዋል።
ይህ የቃል አቀባዩ ማብራሪያ የተሰጠው ጀነራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ (ሄሜቲ) የሚመሩት RSF (ፈጥኖ ደራሽ) በሰሜን ሱዳን ሜሮዌ " ውስጥ የግብፅ ወታደሮች ' #መማረካቸውን ' በቪድዮ ካሳየ በኃላ ነው።
@tikvahethiopia
የግብፅ ወታደራዊ ቃል አቀባይ ኮሎኔል ጋሪብ አብደል ሃፌዝ ፥ በሱዳን ያለውን ሁኔታ እየተከታተልን ነው ብለዋል።
ቃል አቀባዩ ሱዳን ውስጥ ልምምድ የሚያደርጉ የግብፅ ሃይሎች ስለመኖራቸው ተናግረው ደህንነታቸውን ለማረጋገጥ ከሚመለከታቸው ባለስልጣናት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው ሲሉ ገልጸዋል።
ይህ የቃል አቀባዩ ማብራሪያ የተሰጠው ጀነራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ (ሄሜቲ) የሚመሩት RSF (ፈጥኖ ደራሽ) በሰሜን ሱዳን ሜሮዌ " ውስጥ የግብፅ ወታደሮች ' #መማረካቸውን ' በቪድዮ ካሳየ በኃላ ነው።
@tikvahethiopia