TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Audio
አዲስ አበባ!

በአዲስ አበባ ከተማ #በጃንሜዳ በዓሉ ሲከበር ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ የክልል አስተዳደሮች "እኛን #ሊለያዩን እና ሰው መሆናችንን ሊያሳጡን አልተፈጠሩም" ሲሉ ተናግረዋል። ሰው በሰውነቱ ሊከበር እንደሚገባ ለጥምቀት በዓል ታዳሚያን አስረድተዋል። የጥምቀት በዓል በክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች ሲከበር ውሏል። 

ምንጭ፦ የጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia