Audio
አዲስ አበባ!
በአዲስ አበባ ከተማ #በጃንሜዳ በዓሉ ሲከበር ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ የክልል አስተዳደሮች "እኛን #ሊለያዩን እና ሰው መሆናችንን ሊያሳጡን አልተፈጠሩም" ሲሉ ተናግረዋል። ሰው በሰውነቱ ሊከበር እንደሚገባ ለጥምቀት በዓል ታዳሚያን አስረድተዋል። የጥምቀት በዓል በክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች ሲከበር ውሏል።
ምንጭ፦ የጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ #በጃንሜዳ በዓሉ ሲከበር ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ የክልል አስተዳደሮች "እኛን #ሊለያዩን እና ሰው መሆናችንን ሊያሳጡን አልተፈጠሩም" ሲሉ ተናግረዋል። ሰው በሰውነቱ ሊከበር እንደሚገባ ለጥምቀት በዓል ታዳሚያን አስረድተዋል። የጥምቀት በዓል በክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች ሲከበር ውሏል።
ምንጭ፦ የጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia