TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.1K photos
1.5K videos
211 files
4.09K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update በአዲስ አበባ #ለውጭ_ሀገራት የስራ ስምሪት ስልጠና የሚሰጡ ተቋማት በሙሉ አቅማቸው አገልግሎት እየሰጡ እንዳልሆነ ተገለፀ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በአዲስ አበባ ከተዘጋጁት የስልጠና ማእከላት ውስጥ የጄኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እና የንፋስ ስልክ ቴክኒክና ሞያ ኮሌጅ ማዕከላትን ተመልክቷል። እነዚህ ማዕከላት ለመኖሪያ ቤት አገልግሎት ስራ ለሚሄዱ ዜጎች ስልጠና ለመስጠት የሚያስችላቸውን ዝግጅቶች ማድረጋቸውን ነው መታዘብ የተቻለው። ማዕከላቱ ዘመናዊ የቤት ውስጥ መገልገያ መሳሪያዎችን፣ የጽዳት እቃዎችን፣ የማብሰያና ሌሎች የቤት ውስጥ ቁሳቆሶችን ለማሟላት ሞክረዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia