TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#GamoZone

በጋሞ ዞን የሰዓት እላፊ ማሻሻያ ተደረገበት።

የጋሞ ዞን ኮማንድ ፖስት #ለተሽከርካሪዎች የሠዓት ማሻሻያ ማድረጉን ትላንት ምሽት አሳውቋል።

ኮማንድ ፖስቱ የዞኑ ሠላም እንዲጠበቅ ለማድረግ በቂ የሆነ የሕዝባዊ ሠራዊት በመሠልጠኑ እንዲሁም የህብረተሰቡ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዳይገደብ የሠዓት ማሻሻያ ማድረጉ አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱን ገልጿል።

በዚሁ መሠረት፦

- ለባለሁለት እግር ሞተር ሳይክል እስከ ምሽቱ 3:00 ሠዓት

- ለባለሦስት እግር ባጃጅ እስከ ምሽቱ 4:00 ሠዓት ማሻሻያ ማድረጉን የዞኑ ኮማንድ ፖስት ገልጿል።

@tikvahethiopia
👍204👎17👏12😢7🥰42