ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ጀሞ 28 ፣ 14 እና 42 ምርጫ ጣቢያዎች ተገኝተው የምርጫ ሂደቱን ገምግመዋል።
የምርጫ አስፈፃሚዎች የምርጫውን ትክክለኛ የድምፅ መስጫ ወረቀት #ለማስተማሪያነት ሲጠቀሙ ወ/ሪት ብርቱካን ተመልክተው እርምት እንዲደረግ አድርገዋል።
ሌሌችም የተመለከቷቸውን ክፍተቶችን ሲያስተካክሉ ነበር።
በሌላ በኩል ምርጫ ጣቢያ 42 ዘግይቶ ነው የተከፈተው እንደታዛቢዎቹ ገለፃ ከሆነ ጣቢያው ዘግይቶ መከፈቱ መራጩን አጉላልቷል። ከላይ በተገለፁት ምርጫ ጣቢያዎች ረጅም ሰልፍ መኖሩን በአካል ተገኝተን ተመልከተናል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ቆየት ብለን እናካፍላለን።
(የቲክቫህ አባላት)
@tikvahethiopia
የምርጫ አስፈፃሚዎች የምርጫውን ትክክለኛ የድምፅ መስጫ ወረቀት #ለማስተማሪያነት ሲጠቀሙ ወ/ሪት ብርቱካን ተመልክተው እርምት እንዲደረግ አድርገዋል።
ሌሌችም የተመለከቷቸውን ክፍተቶችን ሲያስተካክሉ ነበር።
በሌላ በኩል ምርጫ ጣቢያ 42 ዘግይቶ ነው የተከፈተው እንደታዛቢዎቹ ገለፃ ከሆነ ጣቢያው ዘግይቶ መከፈቱ መራጩን አጉላልቷል። ከላይ በተገለፁት ምርጫ ጣቢያዎች ረጅም ሰልፍ መኖሩን በአካል ተገኝተን ተመልከተናል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ቆየት ብለን እናካፍላለን።
(የቲክቫህ አባላት)
@tikvahethiopia