TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ኦብኮ🔝የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ (ኦብኮ) ከኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዲፒ) ጋር #ለመዋሃድ የሚያስችለውን ውሳኔ ማሳለፉን አስታወቀ፡፡ ፓርቲው ከኦዲፒ ጋር የፕሮግራምና የሐሳብ ልዩነት እንደሌለው ገልጾ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የውህደት ስምምነት ለማድረግ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ኦብኮ ህገመንግስቱ ከጸደቀ ከአንድ ዓመት በኋላ በ1988 የተመሰረተ ሲሆን፣ ከአመታት በፊት በፓርቲው ውስጥ በተፈጠረ አለመግባባት/በምርጫ ቦርድ ውሳኔ ዶክተር መረራን ጨምሮ የድርጅቱ ከፍተኛ መሪዎች ፓርቲውን ለቀው መውጣታቸው ይታወሳል።

ምንጭ፦ elu
@TSEGABWOLDE @TIKVAHETHIOPIA