TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና‼️

የሀላባ ልዩ ወረዳ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 4ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ወ/ሮ #ሂክማ_ከይረዲን መሀመድን በዛሬው እለት የልዩ ወረዳ ዋና አስተዳደር በማድረግ ሾሟል።

እንዲሁም

የሀላባ ልዩ ወረዳ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 4ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አቶ #ገመዳ ኢ/መሀመድ አብደለ በዛሬው እለት የልዩ ወረዳ ምክትል አስተዳደርና የልዩ ወረዳው መ/ማ/ኢ/ ጽ/ቤት ኃላፊ በማድረግ ሾሟል።

ምንጭ፦ ደኢህዴን
@tsegabwolde @tikvahethiopia