TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንገድና ትራንስፖርት የስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች #ሀብታቸውን አስመዘገቡ፡፡ በቢሮው ስር የሚገኙ ተጠሪ መስሪያ ቤቶችም የስራ ኃላፊዎች የሀብት ምዝገባና እድሳት አድርገዋል ተብሏል፡፡ ይህ አሰራርም ለሌብነት እና ንቅዘት የሚመቹ መንገዶችን ይዘጋል መባሉ ተሰምቷል፡፡ የአዲስ አበባ መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ እስከ ህዳር 30፣ 2011 ዓ.ም የሀብት ማስመዝገቡ ስራ #ይቀጥላል ብሏል፡፡

ምንጭ፦ ሸገር 102.1
@tsegabwolde @tikvahethiopia