#ArbaMinch : ላለፉት በርካታ ዓመታት አርባ ምንጭ ላይ ሲገነባ የቆየው የጋሞ አደባባይ ተመርቋል።
" አደባባዩ በዞኑ የሚገኙ ህዝቦችን ባህል እና ትዉፊት በሚወክል መልኩ ነው የተሰራው " ሲል የዞኑ አስተዳደር ገልጿል።
ለዚህ አደባባይ ከ122,000,000 ብር (መቶ ሃያ ሁለት ሚሊዮን ብር) በላይ ወጪ እንደተደረገበት ነው የተነገረው።
@tikvahethiopia
" አደባባዩ በዞኑ የሚገኙ ህዝቦችን ባህል እና ትዉፊት በሚወክል መልኩ ነው የተሰራው " ሲል የዞኑ አስተዳደር ገልጿል።
ለዚህ አደባባይ ከ122,000,000 ብር (መቶ ሃያ ሁለት ሚሊዮን ብር) በላይ ወጪ እንደተደረገበት ነው የተነገረው።
@tikvahethiopia
@HibretBanket
Experience 25+ YEARS OF BANKING
At Hibret Bank, we are committed to exceeding your expectations.
Hibret Bank
United, We prosper!
📞 For more information call our free call center - 995.
🤳 To receive new information join our Telegram page. https://t.iss.one/HibretBanket
🌐 Visit our other social media pages and wesite on linktr.ee/Hibret.Bank
Experience 25+ YEARS OF BANKING
At Hibret Bank, we are committed to exceeding your expectations.
Hibret Bank
United, We prosper!
📞 For more information call our free call center - 995.
🤳 To receive new information join our Telegram page. https://t.iss.one/HibretBanket
🌐 Visit our other social media pages and wesite on linktr.ee/Hibret.Bank
#TecnoAI
በንግድ እና ቢዝነስ ስራዎት ሁነኛ አማካሪ፣ አጋዥ እና ባለሙያ ያስፈልጎታል? አዲሱ ቴክኖ ኤ አይ ሁሉንም ስራዎትን ጥንቅቅ ባለ ደረጃ ሊከውን እየመጣ ነው፡፡
ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመከተል የቴክኖ ቲክቶክ ገጽ ፎሎው በማድረግ እና Bio ላይ ያለውን ሊንክ ተጭነው በመመዝገብ ታህሳስ 10 በስካይላይት ሆቴል በሚካሄደው የሀገራችን ትልቁ የኤ አይ ሁነት ላይ ይሳተፉ፡፡
https://www.tiktok.com/@tecnoet
@tecno_et @tecno_et
በንግድ እና ቢዝነስ ስራዎት ሁነኛ አማካሪ፣ አጋዥ እና ባለሙያ ያስፈልጎታል? አዲሱ ቴክኖ ኤ አይ ሁሉንም ስራዎትን ጥንቅቅ ባለ ደረጃ ሊከውን እየመጣ ነው፡፡
ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመከተል የቴክኖ ቲክቶክ ገጽ ፎሎው በማድረግ እና Bio ላይ ያለውን ሊንክ ተጭነው በመመዝገብ ታህሳስ 10 በስካይላይት ሆቴል በሚካሄደው የሀገራችን ትልቁ የኤ አይ ሁነት ላይ ይሳተፉ፡፡
https://www.tiktok.com/@tecnoet
@tecno_et @tecno_et
“ የህክምና ገንዘብ ባለማግኘቱ ምክንያት ወጣቱ የአልጋ ቁራኛ ሆኗል ” - የታማሚው ወዳጆች
የልብ ቧንቧ መደፈን ህመም የገጠመው ሚካኤል ኑሩ የተባለ ወጣት በገንዘብ እጥረት ሲከታተለው የነበረውን ህክምና በማቋረጡ ረዳት በሌለበት የአልጋ ቁራኛ መሆኑን የቅርብ ሰዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
የታማሚው የቅርብ ሰዎች በሰጡት ቃል፣ “ ታማሚው ወጣት ወንድም፣ እህት የለውም። ለእናቱ አንድ ልጅ ነው። እናቱም የአልጋ ቁራኛ ናቸው ” ብለዋል።
የ25 ዓመቱ ወጣት ሚካኤል ሹፌር እንደነበር በመታመሙ ሥራ እንዳቆመ፣ በመጀመሪያ ወደ ዘውዲቱ ሆስፒታል ቢወሰድም ወረፋ መጠበቅ ስላለበትና ህመሙ ደግሞ ጊዜ የማይሰጥ በመሆኑ የግል ሆስፒታል መታከም እንዳለበት እንደተነገረው አስረድተዋል።
“ በመጀመሪያ ህክምና ሁላችንም አዋጥተን አሳከምነው በግል ሆስፒታል። ከዚያ በኋላ የተጠየቅነውን ብር ማግኘት አልተቻለም። በ400 ሺሕ ብር የመጀመሪያውን ህክምና ነበር ማግኘት የሚችለው የሚያስፈልገው ከ700 ሺሕ እስከ 1 ሚሊዮን ብር ነው የተባለው ” ነው ያሉት።
“ ሁለተኛውን ህክምና ለመከታተል ብር ስሌለ ሆስፒታሉ አስወጣው ‘ብሩን ስታገኝ ረጅም ጊዜ ሳትቆይ መጥተህ ታከም’ ተባለ። የህክምና ገንዘብ ባለማግኘቱ ምክንያት ወጣቱ የአልጋ ቁራኛ ሆኗል ” ሲሉ ተናግረዋል።
ከመታከሙ በፊት ይታዩበት የነበሩ የበሽታው ምልክቶች እንደተስተዋሉበት እንደሆነ፣ ህክምናውን ለማጠናቀቅ 500 ሺሕ ብር ስለሚያስፈልገው ልበ ቀና ኢትዮጵያዊ ሁሉ ርብርብ እንዲያደርጉለት ተጠይቋል።
መርዳት ለምትሹ የታሪኳ ተሰማ ለማ የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000029724842 ነው። ደውሎ ለመጠየቅ 0913645873 የታሪኳ ስልክ ቁጥር ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
የልብ ቧንቧ መደፈን ህመም የገጠመው ሚካኤል ኑሩ የተባለ ወጣት በገንዘብ እጥረት ሲከታተለው የነበረውን ህክምና በማቋረጡ ረዳት በሌለበት የአልጋ ቁራኛ መሆኑን የቅርብ ሰዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
የታማሚው የቅርብ ሰዎች በሰጡት ቃል፣ “ ታማሚው ወጣት ወንድም፣ እህት የለውም። ለእናቱ አንድ ልጅ ነው። እናቱም የአልጋ ቁራኛ ናቸው ” ብለዋል።
የ25 ዓመቱ ወጣት ሚካኤል ሹፌር እንደነበር በመታመሙ ሥራ እንዳቆመ፣ በመጀመሪያ ወደ ዘውዲቱ ሆስፒታል ቢወሰድም ወረፋ መጠበቅ ስላለበትና ህመሙ ደግሞ ጊዜ የማይሰጥ በመሆኑ የግል ሆስፒታል መታከም እንዳለበት እንደተነገረው አስረድተዋል።
“ በመጀመሪያ ህክምና ሁላችንም አዋጥተን አሳከምነው በግል ሆስፒታል። ከዚያ በኋላ የተጠየቅነውን ብር ማግኘት አልተቻለም። በ400 ሺሕ ብር የመጀመሪያውን ህክምና ነበር ማግኘት የሚችለው የሚያስፈልገው ከ700 ሺሕ እስከ 1 ሚሊዮን ብር ነው የተባለው ” ነው ያሉት።
“ ሁለተኛውን ህክምና ለመከታተል ብር ስሌለ ሆስፒታሉ አስወጣው ‘ብሩን ስታገኝ ረጅም ጊዜ ሳትቆይ መጥተህ ታከም’ ተባለ። የህክምና ገንዘብ ባለማግኘቱ ምክንያት ወጣቱ የአልጋ ቁራኛ ሆኗል ” ሲሉ ተናግረዋል።
ከመታከሙ በፊት ይታዩበት የነበሩ የበሽታው ምልክቶች እንደተስተዋሉበት እንደሆነ፣ ህክምናውን ለማጠናቀቅ 500 ሺሕ ብር ስለሚያስፈልገው ልበ ቀና ኢትዮጵያዊ ሁሉ ርብርብ እንዲያደርጉለት ተጠይቋል።
መርዳት ለምትሹ የታሪኳ ተሰማ ለማ የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000029724842 ነው። ደውሎ ለመጠየቅ 0913645873 የታሪኳ ስልክ ቁጥር ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ወጣቶቻችን😭 " በሶስት ወራት ብቻ ከ6,600 በላይ ወጣቶች በህገ-ወጥ መንገድ ተሰድዋል !! " - የትግራይ የወጣቶች ጉዳይ ቢሮ በትግራይ ክልል ከተሞች በሚገኙ አውራ መንገዶች " ልጄ በህገ-ወጥ መንገድ ወደ ስደት ሲሄድ በአጋቾች ተይዞ ይህንን ብር ክፈል ፣ ካልከፈልክ ትገደላለህ ብለውኛል እርዱኝ " የሚሉ በትልቅ ባነር በተቀመጠ የወጣቶች ፎቶ አስደግፈው እርዳታ የሚለሙኑ ወላጆች ተበራክተዋል። …
#ስደት🚨
" ባለፉት 15 ወራት ብቻ ከ38 ሺህ በላይ ወጣቶች ተሰደዋል ፤ ከ6 ሺህ በላይ የሚሆኑት ህይወታቸው አልፏል " - የትግራይ ስፖርትና ወጣቶች ቢሮ
🚨 " ያሉት ችግሮች ወጣቱን ተስፋ በማሳጣት ህገወጥ ስደትን እንደ ብቸኛ አማራጭ እንዲመለከት እያደረጉት ነው ! "
በትግራይ በተካሄደው አስከፊና እውዳሚ ጦርነት ምክንያት የወጣቶች ህገ-ወጥ ስደት እንግልትና ሞት በእጅጉ ተባብሶ መቀጠሉ ተነግሯል።
የፕሪቶሪያ ውል ተሟልቶ አለመፈፀሙ ፣ የመልሶ ግንባታ ስራዎች አለመጀመራቸው ፣ ሰፊ የስራ እጦት መኖር ለህገ-ወጥ የወጣቶች ፍልሰት መባባስ ምክንያቶች ናቸው ተብለዋል።
ይህን የሰማነው የትግራይ የስፖርትና የወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ከለጋሽ ድርጅቶች በመተባበር " ህገ-ወጥ ስደት " በሚል ካዘጋጀው አንድ መድረክ ላይ ነው።
ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በኋላ የበርካታ ወጣቶች ህይወት እየነጠቀ ያለውን ህገ-ወጥ ስደት አስመልክቶ በ49 የክልሉ ወረዳዎች በተካሄደ ጥናት ባለፉት 15 ወራት ብቻ ከ38 ሺህ በላይ ወጣቶች መሰዳዳቸው ያሳያል።
ከ38 ሺህ ስደተኞች ከ6 ሺህ በላይ ባለፈው ዓመት በጉዞ እያሉ ለህልፈት ተዳርገዋል ፤ አካላቸው የጎደለ አሉ ፣ አድራሻቸው የጠፉም ብዙ ናቸው።
2017 ዓ.ም ከገባ ወዲህ ብቻ ከ6 ሺህ በላይ ወጣቶች በህገወጥ መንገድ ተሰደዋል ከነዚሁ ደግሞ 300 ገደማ ለህልፈት ተዳርገዋል።
አደጋው የክልሉ ከፍተኛ ስጋት ወደ መሆን ተሸጋግረዋል ሲል ቢሮው አሳውቋል።
በትግራይ በጦርነቱ ምክንያት ፦
⚫ የኢኮኖሚ አውታሮች ወድመዋል ፣
⚫ የብድር አገልግሎት መስጠት እጅግ የደከመ ነው፣
⚫ ሰፊ የስራ እጦት አለ እነዚህን እና ሌሎች ችግሮች ወጣቱ ተስፋ በማሳጣት ህገወጥ ስደት እንደ ብቸኛ አማራጭ እንዲመለከት አድርገውታል።
ይህ ከፍተኛ ችግር እንዲቀረፍ የፌደራል መንግስትና ለጋሽ ድርጅቶች ድጋፋቸው እንዲቸሩ የትግራይ ክልል ስፖርትና ወጣቶች ቢሮ ጥሪ አቅርቧል።
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
" ባለፉት 15 ወራት ብቻ ከ38 ሺህ በላይ ወጣቶች ተሰደዋል ፤ ከ6 ሺህ በላይ የሚሆኑት ህይወታቸው አልፏል " - የትግራይ ስፖርትና ወጣቶች ቢሮ
🚨 " ያሉት ችግሮች ወጣቱን ተስፋ በማሳጣት ህገወጥ ስደትን እንደ ብቸኛ አማራጭ እንዲመለከት እያደረጉት ነው ! "
በትግራይ በተካሄደው አስከፊና እውዳሚ ጦርነት ምክንያት የወጣቶች ህገ-ወጥ ስደት እንግልትና ሞት በእጅጉ ተባብሶ መቀጠሉ ተነግሯል።
የፕሪቶሪያ ውል ተሟልቶ አለመፈፀሙ ፣ የመልሶ ግንባታ ስራዎች አለመጀመራቸው ፣ ሰፊ የስራ እጦት መኖር ለህገ-ወጥ የወጣቶች ፍልሰት መባባስ ምክንያቶች ናቸው ተብለዋል።
ይህን የሰማነው የትግራይ የስፖርትና የወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ከለጋሽ ድርጅቶች በመተባበር " ህገ-ወጥ ስደት " በሚል ካዘጋጀው አንድ መድረክ ላይ ነው።
ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በኋላ የበርካታ ወጣቶች ህይወት እየነጠቀ ያለውን ህገ-ወጥ ስደት አስመልክቶ በ49 የክልሉ ወረዳዎች በተካሄደ ጥናት ባለፉት 15 ወራት ብቻ ከ38 ሺህ በላይ ወጣቶች መሰዳዳቸው ያሳያል።
ከ38 ሺህ ስደተኞች ከ6 ሺህ በላይ ባለፈው ዓመት በጉዞ እያሉ ለህልፈት ተዳርገዋል ፤ አካላቸው የጎደለ አሉ ፣ አድራሻቸው የጠፉም ብዙ ናቸው።
2017 ዓ.ም ከገባ ወዲህ ብቻ ከ6 ሺህ በላይ ወጣቶች በህገወጥ መንገድ ተሰደዋል ከነዚሁ ደግሞ 300 ገደማ ለህልፈት ተዳርገዋል።
አደጋው የክልሉ ከፍተኛ ስጋት ወደ መሆን ተሸጋግረዋል ሲል ቢሮው አሳውቋል።
በትግራይ በጦርነቱ ምክንያት ፦
⚫ የኢኮኖሚ አውታሮች ወድመዋል ፣
⚫ የብድር አገልግሎት መስጠት እጅግ የደከመ ነው፣
⚫ ሰፊ የስራ እጦት አለ እነዚህን እና ሌሎች ችግሮች ወጣቱ ተስፋ በማሳጣት ህገወጥ ስደት እንደ ብቸኛ አማራጭ እንዲመለከት አድርገውታል።
ይህ ከፍተኛ ችግር እንዲቀረፍ የፌደራል መንግስትና ለጋሽ ድርጅቶች ድጋፋቸው እንዲቸሩ የትግራይ ክልል ስፖርትና ወጣቶች ቢሮ ጥሪ አቅርቧል።
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደረገ። ከመስከረም 28/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በሥራ ላይ የሚቆይ የሁሉም የነዳጅ ውጤቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉ ተሰምቷል። በዚህ መሰረት፦ ➡️ ቤንዚን - ብር 91.14 በሊትር ➡️ ነጭ ናፍጣ - ብር 90.28 በሊትር ➡️ ኬሮሲን - ብር 90.28 በሊትር ➡️ ቀላል ጥቁር ናፍጣ - ብር 100.20 በሊትር ➡️ ከባድ ጥቁር ናፍጣ - ብር…
#ነዳጅ
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል ተብሏል።
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ፤ የታህሳስ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በህዳር ወር በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን አሳውቋል።
ሚኒስቴሩ " የነዳጅ ማደያዎች እና ኩባንያዎች ያልተገባ የነዳጅ ክምችት ከመያዝ እና የዋጋ ጭማሪ ከማድረግ ተቆጥበው ውሳኔውን ተግባራዊ በማድረግ ህብረተሰቡን በቅንነትና በታማኝነት እንዲያገለግሉ " ሲል አሳስቧል።
የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ስንት ነው ?
➡️ ቤንዚን - ብር 91.14 በሊትር
➡️ ነጭ ናፍጣ - ብር 90.28 በሊትር
➡️ ኬሮሲን - ብር 90.28 በሊትር
➡️ ቀላል ጥቁር ናፍጣ - ብር 100.20 በሊትር
➡️ ከባድ ጥቁር ናፍጣ - ብር 97.67 በሊትር
➡️ የአውሮፕላን ነዳጅ - ብር 77.76 በሊትር ሆኗል።
@tikvahethiopia
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል ተብሏል።
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ፤ የታህሳስ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በህዳር ወር በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን አሳውቋል።
ሚኒስቴሩ " የነዳጅ ማደያዎች እና ኩባንያዎች ያልተገባ የነዳጅ ክምችት ከመያዝ እና የዋጋ ጭማሪ ከማድረግ ተቆጥበው ውሳኔውን ተግባራዊ በማድረግ ህብረተሰቡን በቅንነትና በታማኝነት እንዲያገለግሉ " ሲል አሳስቧል።
የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ስንት ነው ?
➡️ ቤንዚን - ብር 91.14 በሊትር
➡️ ነጭ ናፍጣ - ብር 90.28 በሊትር
➡️ ኬሮሲን - ብር 90.28 በሊትር
➡️ ቀላል ጥቁር ናፍጣ - ብር 100.20 በሊትር
➡️ ከባድ ጥቁር ናፍጣ - ብር 97.67 በሊትር
➡️ የአውሮፕላን ነዳጅ - ብር 77.76 በሊትር ሆኗል።
@tikvahethiopia
#Ethiotelecom
⏰ የአክሲዮን ሽያጩ ሊጠናቀቅ እየተቃረበ ነው!
❇️ የኢትዮ ቴሌኮም 10% አክሲዮን ሽያጭ ብስራትን ተከትሎ 100 ሚሊዮን መደበኛ አክሲዮኖች እየተሸጡ ይገኛሉ!
የአንድ ሼር ዋጋ 300 ብር፣ ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን 9,900 ብር (33 አክሲዮኖች)፣ ከፍተኛው 999,900 ብር (3,333 አክሲዮኖች) ነው፡፡
💁♂️ የአክሲዮን ሽያጩ በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/uecbbr ይከናወናል፤ እርሶም የዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል፡፡
🗓 ለገበያ የቀረቡት አክሲዮኖች ቀድሞው ተሸጠው ካልተጠናቀቁ እስከ ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም ይቆያል፡፡
ለተጨማሪ: https://bit.ly/3Y9JUae ይመልከቱ!
📖 የደንበኛ ሳቢ መግለጫውን https://teleshares.ethiotelecom.et/ ያንብቡ፡፡
#telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia
⏰ የአክሲዮን ሽያጩ ሊጠናቀቅ እየተቃረበ ነው!
❇️ የኢትዮ ቴሌኮም 10% አክሲዮን ሽያጭ ብስራትን ተከትሎ 100 ሚሊዮን መደበኛ አክሲዮኖች እየተሸጡ ይገኛሉ!
የአንድ ሼር ዋጋ 300 ብር፣ ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የሼር መጠን 9,900 ብር (33 አክሲዮኖች)፣ ከፍተኛው 999,900 ብር (3,333 አክሲዮኖች) ነው፡፡
💁♂️ የአክሲዮን ሽያጩ በቴሌብር ሱፐርአፕ https://onelink.to/uecbbr ይከናወናል፤ እርሶም የዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል፡፡
🗓 ለገበያ የቀረቡት አክሲዮኖች ቀድሞው ተሸጠው ካልተጠናቀቁ እስከ ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም ይቆያል፡፡
ለተጨማሪ: https://bit.ly/3Y9JUae ይመልከቱ!
📖 የደንበኛ ሳቢ መግለጫውን https://teleshares.ethiotelecom.et/ ያንብቡ፡፡
#telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia
🔴 " ስኮላርሺፕ እና የውጭ ስራ እድሎች ኦርጅናል ዲግሪ ባለመስጠታቸው ምክንያት እያመለጠን ነው " - ተመራቂ ተማሪዎች
🔵 " ዲግሪያቸውን መስጠት ያልተቻለው ዩኒቨርሲቲው ላይ ባለ የበጀት እጥረት ምክንያት ነው " - የዩኒቨርሲቲው አመራር
የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ከተመሰረተበት 1999 ዓ/ም ጀምሮ ላለፉት አመታት ላስመረቃቸውን ተማሪዎች ኦርጂናል ዲግሪ ባለመስጠቱ በርካታ ተመራቂ ተማሪዎች የስኮላርሺፕ እና የውጭ የስራ እድሎች እያመለጧቸው መሆኑን ቅሬታቸውን በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል አሰምተዋል።
ተመራቂ ተማሪዎቹ ሲመረቁ የወሰዱት ጊዜያዊ (Temporary) ዲግሪ ሲሆን አስፈላጊውን የኮስት ሼሪንግ ክፍያ እና የአገልግሎት ጊዜያቸውን በመፈጸም ኦርጅናል ዲግሪያቸውን ከዩኒቨርሲቲው ቢጠይቁም በየጊዜው " ይሰጣችኋል " ከማለት ውጪ ምንም ምላሽ አላገኘንም ብለዋል።
" ኦርጅናል ዶክመንት አሳትሙልን ስንል ' ይታተማል ' ይባላል ግን መቼ የሚለው አይመለስም " ሲሉ ነው የገለጹት።
አክለውም " በቅርብ የተመሰረቱ ዩኒቨርሲቲዎች እየሰጡ ነው ለሚዛን ቴፒ ከባድ ያደረገው ምንድነው?በቂ የሚሉት ምክንያት የላቸውም ምክንያታቸው ለእኛም ግራ አጋብቶናል " ብለዋል።
ተመራቂ ተማሪዎች የቴሌግራም ግሩፕ በመክፈት እና ፊርማ በማሰባሰብ ዩንቨርስቲውን በተደራጀ መልኩ ጥያቄያቸውን ለማቅረብ እያሰቡ መሆኑን ነግረውናል።
የዩንቨርስቲው ምን ምላሽ ሰጠ ?
ኦርጅናል ዲግሪያቸውን ለተመራቂዎች አሳትሞ መስጠት ያልተቻለው በዩኒቨርሲቲው ከባድ የሚባል የበጀት እጥረት በመኖሩ መሆኑን ስሜ አይጠቀስ ያሉ የዩኒቨርሲቲው አመራር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
ነገር ግን ዩኒቨርሲቲው በዚህ ዓመት እስከ 2002 የተመረቁ ተመራቂዎችን ዲግሪ ለመስጠት ማቀዱን እና በ2018 በጀት አመት ደግሞ የቀሪ ተማሪዎችን ለመስጠት በእቅድ መያዙን ገልጸዋል።
ወደማተሚያ ቤት የተላከው እስከ 2002 ከተመረቁት መካከል የግማሹ ተመራቂዎች ብቻ ነው ሲሉ ገልጸዋል።
" ከሁለት ወይም ሦስት ወር በኋላ እስከ 2002 ያሉ የመደበኛ፣የማታ እና የክረምት (Summer) ተመራቂዎች ይወስዳሉ ብዬ አስባለሁ እስካሁን ያልተሰጣቸው ዩኒቨርስቲው ላይ ባለ የበጀት እጥረት ምክንያት ነው አሁን ለማተሚያ ቤት ከ175 ሺ ብር በላይ ቅድመ ክፍያ ከፍለን እንዲታተምላቸው ተልኳል " ብለዋል።
ቀሪ ተማሪዎች በምን ያህል ጊዜ ይወስዳሉ ? ስንል ላነሳንላቸው ጥያቄም " አለን በምንለው በጀት አጣበን የሚቀሩትን እንሰጣለን ብዬ አስባለሁ የሚከብደን አይመስልኝም " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
ሃላፊው ዩኒቨርስቲው ኦርጂናል ዲግሪ ያልሰጣቸው አጠቃላይ ተመራቂ ተማሪዎች ቁጥር ምን ያህል መሆኑን ከመናገር ተቆጥበዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
TIKVAH-ETHIOPIA
#Tigray ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከትግራይ ክልል የፖለቲካና የጸጥታ አመራሮች ጋር መወያየታቸው ተሰምቷል። በውይይቱ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዛዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ እንዲሁም የህወሓት ሊቀመንበር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ተገኝተው ነበር። ከነሱ በተጨማሪ የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ ባለስልጣናትም ነበሩ። ምንም እንኳን የውይይቱ ዝርዝር ይፋ ባይደረግም በክልሉ የሚታዩ ችግሮችን እንዴት…
#Tigray
በመቐለ ማንኛውም ሰላማዊ ስልፍ እንዳይካሄደ ተከለከለ ፤ ክልከካው አስከ መቼ እንደሚቀጥል የተገለፀ ነገር የለም።
በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት በመቐለ ከተማ ተደረግብኝ ላለው የከንቲባ መፈንቅለ ስልጣን " ሰላማዊ ስልፍ እንዳካሂድ ይፈቀድልኝ " ሲል በመቐለ የህወሓት ፅህፈት ቤት በኩል ህዳር 25/2017 ዓ.ም ለመቐለ ከተማ አስተዳደር በፃፈው ደብዳቤ ጥያቄ አቅርቧል።
ሰልፉን እሁድ ህዳር 29/2017 ዓ.ም ከጥዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 ለማድረግ ነበር የጠየቀው።
ድርጅቱ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲያካሂድ በጠየቀበት ደብዳቤው ፤ " ህዳር 23/2017 ዓ.ም የተፈፀመው በመሳሪያ የተደገፈ የመቐለ ከተማ መደበኛ አስተዳደር መፈንቅለ ስልጣን ለማውገዝ " ነው ብሏል።
በተጨማሪም ፥ " ለዘመናት በከፈልነው መስዋእት ያፀናነው መብታችን እና የመሰረትነው ምክር ቤት በአዲስ ገዢ ግለሰቦች አምባገነንነት ሲፈርስ አንታገስም " ሲል ገልጿል።
ደንረጽዮን (ዶ/ር) የሚመሩት ቡድን " ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እንድናካሂድ በተደጋጋሚ ከአባሎቻችን በቀረበልን ጥያቄ መሰረት ፤ እሁድ ህዳር 29/2017 ዓ.ም ከጥዋቱ 2:30 አስከ ቀኑ 6:30 ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እንድናካሂድ ቅድመ ዝግጅት ስላጠናቀቅን ፍቃድ እንዲሰጠን እና የፀጥታ ጥበቃ እንዲደረግልን እንጠይቃለን " ሲል ነው በደብዳቤው የገለጸው።
ለመቐለ ህወሓት ፅህፈት ቤት ደብዳቤ ዛሬ አርብ ህዳር 27 /2017 ዓ.ም ምላሽ የሰጠው የመቐለ ከተማ አስተዳደር በበኩሉ የከተማው ጥምር ኮሚቴ በሰጠው መምሪያ መሰረት በመቐለ ከተማ ማንኛውም ሰላማዊ ሰልፍ እንዳይካሄድ #ተከልክለዋል ብሏል።
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
በመቐለ ማንኛውም ሰላማዊ ስልፍ እንዳይካሄደ ተከለከለ ፤ ክልከካው አስከ መቼ እንደሚቀጥል የተገለፀ ነገር የለም።
በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት በመቐለ ከተማ ተደረግብኝ ላለው የከንቲባ መፈንቅለ ስልጣን " ሰላማዊ ስልፍ እንዳካሂድ ይፈቀድልኝ " ሲል በመቐለ የህወሓት ፅህፈት ቤት በኩል ህዳር 25/2017 ዓ.ም ለመቐለ ከተማ አስተዳደር በፃፈው ደብዳቤ ጥያቄ አቅርቧል።
ሰልፉን እሁድ ህዳር 29/2017 ዓ.ም ከጥዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 ለማድረግ ነበር የጠየቀው።
ድርጅቱ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲያካሂድ በጠየቀበት ደብዳቤው ፤ " ህዳር 23/2017 ዓ.ም የተፈፀመው በመሳሪያ የተደገፈ የመቐለ ከተማ መደበኛ አስተዳደር መፈንቅለ ስልጣን ለማውገዝ " ነው ብሏል።
በተጨማሪም ፥ " ለዘመናት በከፈልነው መስዋእት ያፀናነው መብታችን እና የመሰረትነው ምክር ቤት በአዲስ ገዢ ግለሰቦች አምባገነንነት ሲፈርስ አንታገስም " ሲል ገልጿል።
ደንረጽዮን (ዶ/ር) የሚመሩት ቡድን " ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እንድናካሂድ በተደጋጋሚ ከአባሎቻችን በቀረበልን ጥያቄ መሰረት ፤ እሁድ ህዳር 29/2017 ዓ.ም ከጥዋቱ 2:30 አስከ ቀኑ 6:30 ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እንድናካሂድ ቅድመ ዝግጅት ስላጠናቀቅን ፍቃድ እንዲሰጠን እና የፀጥታ ጥበቃ እንዲደረግልን እንጠይቃለን " ሲል ነው በደብዳቤው የገለጸው።
ለመቐለ ህወሓት ፅህፈት ቤት ደብዳቤ ዛሬ አርብ ህዳር 27 /2017 ዓ.ም ምላሽ የሰጠው የመቐለ ከተማ አስተዳደር በበኩሉ የከተማው ጥምር ኮሚቴ በሰጠው መምሪያ መሰረት በመቐለ ከተማ ማንኛውም ሰላማዊ ሰልፍ እንዳይካሄድ #ተከልክለዋል ብሏል።
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
#ድሬዳዋ
" አንድም ጫኝ እና አውራጅ የሚባል ነገር እንዳይኖር። ነግሬያችኃለሁ !! " - ኮሚሽነር ዓለሙ
የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ዓለሙ መግራ ድሬ ውስጥ ሰዎች ቤት ሲቀይሩ " ጫኝ አውራጅ ነን እያሉ የሚከተሉ ጎረምሶች እንዳይኖሩ " ሲሉ ትዕዛዝ አስተላለፉ።
ይህን እጅግ ጠንካራ ትዕዛዝ የሰጡት ከከተማውን የፀጥታ አመራሮች ጋር በመከሩበት ወቅት ነው።
በህዝብ ላይ እንግልትና ዘረፋ በሚፈፅሙ ጫኝና አውራጆች ላይ የተጠናከረ እርምጃ ይወሰዳል ተብሏል።
ኮሚሽነር ምን አሉ ?
" ሰፈር ላይ ቁጭ ብሎ ሰው ቤት ሲቀይር ጫኝ አውራጅ ብሎ የሚከተል ጎረምሳ እንዳይኖር።
በየቀጠናችን ያለው የጫኝ አውራጅ ስቃይ ህዝቡን ብታዩ አንድም ጫኝ እና አውራጅ የሚባል አደረጃጀት የለም።
ይሄን ያደራጀ ሰው ካለ ኃላፊነቱን አናውቀውም።
አንድም ጫኝ እና አውራጅ በየትኛውም ቀጠና የውሃ ፋብሪካ ምናም ካልሆነ በስተቀር ሰፈር ላይ ቁጭ ብሎ ሰው ቤት ሲቀይር ጫኝ አውራጅ ብሎ የሚከተል ጎረምሳ እንዳይኖር።
ይሄ ከተገኘ እወቁ ! አንድም ቦታ ሰውዬው ሲፈልግ ተሸክሞ ያውርድ ሲፈልግ ይስበረው።
በቀደም አንዱ መጥቶ ነገረኝ ትንሽ እቃ ነው በዳማስ ሄዶ ቀስ ቀስ እያለ አወረደ ... ከዛ ሮጠው መጡና አንኳኩ ' ክፈቱ ' አሉ ግር ብለው ገቡ ፤ እቃው ወርዷል ከዛ ' ስጡን (ብር) ' አሉ ለምን ? ' የደንቡን ' የምን ደንብ ? እኛ አውርደናል እቃችንን አላቸው ' ሊሰጠን ይገባል አታውቅም እንዴ ይሄ የሰፈሩ ደንብ ነው ' አሉ። ሰውዬው ወደ ፖሊስ ሲደውል ከግቢ ወጥተው በር ላይ ቁጭ አሉ። ትንሽ ሲቆይ አንድም ሁለትም እየሆኑ ሄዱ።
እኚህ ወጣቶች ሌላ ቀን ወንጀል ከመስራት ወደኃላ አይሉም። ለዚህ ነው ሰግቶ የነገረኝ።
ሰው በፍርሃት ነው ያለው።
አይቻልም አንድም ጫኝ እና አውራጅ የሚባል !! ነግሬያችኃለሁ።
ቤት ሲቀየር ገና ሰው እዛ ጋር መጥቶ የሚያወርደውን ነገር ታሳቢ ተደርጎ ነው ሰው የሚደራጀው ስራ ?
አይቻልም !
ብሎኬት ማውረድ ከፈለገ ሰውየው ቤት ሲሰራ እዛው ጋር የሚሰሩትን ሰዎች ማስወረድ ይችላል ፤ ሌላ ሰው ጠርቶ ዋጋ ተደራድሮ እሱ ባለው ዋጋ ማስወረድ ይችላል አለቀ።
' እኔ ማህበር ነኝ ፤ እኔ እንደዚህ ነኝ ' ማን እንዳደራጃቸው የማይታወቁ።
አንድም እንዳይኖር ይሄን ሰፈራችሁ ላይ አወያዩ ፤ ማህበረሰቡ ይሄን ይወቅ ለናተ መረጃ ይስጣችሁ። ሰፈር መድረስ ማለት ይሄ ነው።
ጫኝ እና አውራጅ ጣጣው በጣም ብዙ ነው " ብለዋል።
ይሄ የጫኝ እና አውራጅ ስቃይ የድሬዳዋ ብቻ አይደለም። በአዲስ አበባ በየሰፈሩና በክልል ከተሞች ተመሳሳይ ነው።
ገና ሰው እቃ ይዞ ሲመጣ " እኛ ካላወረድን ማንም ማውረድ አይችልም " በሚል አምባጓሮ የሚፈጡ አሉ።
አውርዱ ሲባሉ ደረታቸውን ነፍተው የሚጠሩት ብር ደግሞ አስደንጋጭ ነው። ሰው በስንት ድካም ገንዘቡን እንደሚያገኝም አይረዱም።
ሰው ከፍራቻ የተነሳ በስንት መከራና ጭቅጭቅ ከፍተኛ ዋጋ ከፍሎ እቃውን ያስወርዳል። " ነገ የት እኖራለሁ " ብሎ በመፍራት።
እራሱና ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ በጋራ የገዛ እቃቸውን እንዳያወርዱ ዛቻ ሁሉ ሊፈጸምባቸው ይችላል።
ይህንን ስርዓት አልበኝነትና ድንፋታ እንዲያስቆሙ የሚጠሩ አንዳንድ የፀጥታ አባላት ነገሩን ለማስተካከል እርምጃ ከመውሰድ ይልቅ የሚሉት ' ከነሱ ጋር ተስማሙ ' ነው።
ሰው ከፍራቻ የተነሳ ለሊት እቃውን ይዞ ይገባል። በገዛ ሀገሩ በገዛ ከተማው በገዛ እቃው ተሳቆ ነው የሚኖረው። ስቃዩ ብዙ ነው !
#TikvahEthiopiaFamily
#DirePolice #ድሬ
@tikvahethiopia
" አንድም ጫኝ እና አውራጅ የሚባል ነገር እንዳይኖር። ነግሬያችኃለሁ !! " - ኮሚሽነር ዓለሙ
የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ዓለሙ መግራ ድሬ ውስጥ ሰዎች ቤት ሲቀይሩ " ጫኝ አውራጅ ነን እያሉ የሚከተሉ ጎረምሶች እንዳይኖሩ " ሲሉ ትዕዛዝ አስተላለፉ።
ይህን እጅግ ጠንካራ ትዕዛዝ የሰጡት ከከተማውን የፀጥታ አመራሮች ጋር በመከሩበት ወቅት ነው።
በህዝብ ላይ እንግልትና ዘረፋ በሚፈፅሙ ጫኝና አውራጆች ላይ የተጠናከረ እርምጃ ይወሰዳል ተብሏል።
ኮሚሽነር ምን አሉ ?
" ሰፈር ላይ ቁጭ ብሎ ሰው ቤት ሲቀይር ጫኝ አውራጅ ብሎ የሚከተል ጎረምሳ እንዳይኖር።
በየቀጠናችን ያለው የጫኝ አውራጅ ስቃይ ህዝቡን ብታዩ አንድም ጫኝ እና አውራጅ የሚባል አደረጃጀት የለም።
ይሄን ያደራጀ ሰው ካለ ኃላፊነቱን አናውቀውም።
አንድም ጫኝ እና አውራጅ በየትኛውም ቀጠና የውሃ ፋብሪካ ምናም ካልሆነ በስተቀር ሰፈር ላይ ቁጭ ብሎ ሰው ቤት ሲቀይር ጫኝ አውራጅ ብሎ የሚከተል ጎረምሳ እንዳይኖር።
ይሄ ከተገኘ እወቁ ! አንድም ቦታ ሰውዬው ሲፈልግ ተሸክሞ ያውርድ ሲፈልግ ይስበረው።
በቀደም አንዱ መጥቶ ነገረኝ ትንሽ እቃ ነው በዳማስ ሄዶ ቀስ ቀስ እያለ አወረደ ... ከዛ ሮጠው መጡና አንኳኩ ' ክፈቱ ' አሉ ግር ብለው ገቡ ፤ እቃው ወርዷል ከዛ ' ስጡን (ብር) ' አሉ ለምን ? ' የደንቡን ' የምን ደንብ ? እኛ አውርደናል እቃችንን አላቸው ' ሊሰጠን ይገባል አታውቅም እንዴ ይሄ የሰፈሩ ደንብ ነው ' አሉ። ሰውዬው ወደ ፖሊስ ሲደውል ከግቢ ወጥተው በር ላይ ቁጭ አሉ። ትንሽ ሲቆይ አንድም ሁለትም እየሆኑ ሄዱ።
እኚህ ወጣቶች ሌላ ቀን ወንጀል ከመስራት ወደኃላ አይሉም። ለዚህ ነው ሰግቶ የነገረኝ።
ሰው በፍርሃት ነው ያለው።
አይቻልም አንድም ጫኝ እና አውራጅ የሚባል !! ነግሬያችኃለሁ።
ቤት ሲቀየር ገና ሰው እዛ ጋር መጥቶ የሚያወርደውን ነገር ታሳቢ ተደርጎ ነው ሰው የሚደራጀው ስራ ?
አይቻልም !
ብሎኬት ማውረድ ከፈለገ ሰውየው ቤት ሲሰራ እዛው ጋር የሚሰሩትን ሰዎች ማስወረድ ይችላል ፤ ሌላ ሰው ጠርቶ ዋጋ ተደራድሮ እሱ ባለው ዋጋ ማስወረድ ይችላል አለቀ።
' እኔ ማህበር ነኝ ፤ እኔ እንደዚህ ነኝ ' ማን እንዳደራጃቸው የማይታወቁ።
አንድም እንዳይኖር ይሄን ሰፈራችሁ ላይ አወያዩ ፤ ማህበረሰቡ ይሄን ይወቅ ለናተ መረጃ ይስጣችሁ። ሰፈር መድረስ ማለት ይሄ ነው።
ጫኝ እና አውራጅ ጣጣው በጣም ብዙ ነው " ብለዋል።
ይሄ የጫኝ እና አውራጅ ስቃይ የድሬዳዋ ብቻ አይደለም። በአዲስ አበባ በየሰፈሩና በክልል ከተሞች ተመሳሳይ ነው።
ገና ሰው እቃ ይዞ ሲመጣ " እኛ ካላወረድን ማንም ማውረድ አይችልም " በሚል አምባጓሮ የሚፈጡ አሉ።
አውርዱ ሲባሉ ደረታቸውን ነፍተው የሚጠሩት ብር ደግሞ አስደንጋጭ ነው። ሰው በስንት ድካም ገንዘቡን እንደሚያገኝም አይረዱም።
ሰው ከፍራቻ የተነሳ በስንት መከራና ጭቅጭቅ ከፍተኛ ዋጋ ከፍሎ እቃውን ያስወርዳል። " ነገ የት እኖራለሁ " ብሎ በመፍራት።
እራሱና ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ በጋራ የገዛ እቃቸውን እንዳያወርዱ ዛቻ ሁሉ ሊፈጸምባቸው ይችላል።
ይህንን ስርዓት አልበኝነትና ድንፋታ እንዲያስቆሙ የሚጠሩ አንዳንድ የፀጥታ አባላት ነገሩን ለማስተካከል እርምጃ ከመውሰድ ይልቅ የሚሉት ' ከነሱ ጋር ተስማሙ ' ነው።
ሰው ከፍራቻ የተነሳ ለሊት እቃውን ይዞ ይገባል። በገዛ ሀገሩ በገዛ ከተማው በገዛ እቃው ተሳቆ ነው የሚኖረው። ስቃዩ ብዙ ነው !
#TikvahEthiopiaFamily
#DirePolice #ድሬ
@tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ንጉስማልት ደስስስስ ደስስስስ የሚል ጥምረት ከንጉስ ማልት ጋር!
ዛሬ ንጉስ ማልት ከየትኛው ምግብ ጋር ለመሞከር አስበዋል? ስክሪን ሾት ያድርጉ፣ ከዛም ያገኛችሁትን ደስ ደስ የሚል ጥምረት በፌስቡክ ወይም በቴሌግራም ቻናሎቻችን ያጋሩን! https://fb.watch/wiDa1wrfDa/ https://t.iss.one/Negus_Malt
#nonalcoholic #ንጉስ #DesDesWithNegus #ደስደስበንጉስ #የጣዕምልኬት_የደስታስሜት
ዛሬ ንጉስ ማልት ከየትኛው ምግብ ጋር ለመሞከር አስበዋል? ስክሪን ሾት ያድርጉ፣ ከዛም ያገኛችሁትን ደስ ደስ የሚል ጥምረት በፌስቡክ ወይም በቴሌግራም ቻናሎቻችን ያጋሩን! https://fb.watch/wiDa1wrfDa/ https://t.iss.one/Negus_Malt
#nonalcoholic #ንጉስ #DesDesWithNegus #ደስደስበንጉስ #የጣዕምልኬት_የደስታስሜት
#TecnoAI
ውስብስብ ስራዎችን በቀላል እና በአጭር ትዕዛዝ ጥንቅቅ አድርጎ መከወን፣ ብዙ ክህሎቶችን በአንድ ቦታ በቀላሉ ማግኘት፣ አጅግ የፈጠነ ምላሽ ላዘዙት እና ለጠየቁት ስራ ወይንም ጥያቄ በሰክንዶች ፍጥነት ማግኘት፡፡ እነዚህ የአዲሱ ቴክኖ ኤ አይ መገለጫዎች ናቸው።
ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመከተል የቴክኖ ቲክቶክ ገጽ ፎሎው በማድረግ እና Bio ላይ ያለውን ሊንክ ተጭነው በመመዝገብ ታህሳስ 10 በስካይላይት ሆቴል በሚካሄደው የሀገራችን ትልቁ የኤ አይ ሁነት ላይ ይሳተፉ፡፡
https://www.tiktok.com/@tecnoet
@tecno_et @tecno_et
ውስብስብ ስራዎችን በቀላል እና በአጭር ትዕዛዝ ጥንቅቅ አድርጎ መከወን፣ ብዙ ክህሎቶችን በአንድ ቦታ በቀላሉ ማግኘት፣ አጅግ የፈጠነ ምላሽ ላዘዙት እና ለጠየቁት ስራ ወይንም ጥያቄ በሰክንዶች ፍጥነት ማግኘት፡፡ እነዚህ የአዲሱ ቴክኖ ኤ አይ መገለጫዎች ናቸው።
ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመከተል የቴክኖ ቲክቶክ ገጽ ፎሎው በማድረግ እና Bio ላይ ያለውን ሊንክ ተጭነው በመመዝገብ ታህሳስ 10 በስካይላይት ሆቴል በሚካሄደው የሀገራችን ትልቁ የኤ አይ ሁነት ላይ ይሳተፉ፡፡
https://www.tiktok.com/@tecnoet
@tecno_et @tecno_et