TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.6K videos
216 files
4.35K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ከፖላንድ ቲክቫህ አባል፦

እኔ የምገኘው ፖላንድ ነው። አውሮፓ በኮሮና ወረርሽኝ እየታመሰች ነው። እኔ ባለሁበት ሀገር 425 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል። 5 ሰዎች ሞተዋል።

ኢትዮጵያ ውስጥ ማስክ እና ግላቭ ዋጋ መጨመሩ እጅግ በጣም አስገርሞኛል። ሰዎች ላይ ራስ ወዳድነት ይታያል።

እዚህ ፖላንድ ውስጥ ማስክ በመደበኛ ዋጋ ከሚሸጥበት ዋጋ #ቀንሶ ነው የሚሸጠው። እርስ በእርስ ሰዎች በጣም ይተሳሰባሉ።

ኢትዮጵያ ውስጥም እርስ በእርስ መረዳዳት እና መተሳሰብ ቢኖር መልካም ነው። ሰዎች አጠቃቀሙንም ሊረዱት ይገባል፤ ማስክ ማድረገን ቫይረሱ አይዘውም ማለት አይደለም።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia