ከፖላንድ ቲክቫህ አባል፦
እኔ የምገኘው ፖላንድ ነው። አውሮፓ በኮሮና ወረርሽኝ እየታመሰች ነው። እኔ ባለሁበት ሀገር 425 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል። 5 ሰዎች ሞተዋል።
ኢትዮጵያ ውስጥ ማስክ እና ግላቭ ዋጋ መጨመሩ እጅግ በጣም አስገርሞኛል። ሰዎች ላይ ራስ ወዳድነት ይታያል።
እዚህ ፖላንድ ውስጥ ማስክ በመደበኛ ዋጋ ከሚሸጥበት ዋጋ #ቀንሶ ነው የሚሸጠው። እርስ በእርስ ሰዎች በጣም ይተሳሰባሉ።
ኢትዮጵያ ውስጥም እርስ በእርስ መረዳዳት እና መተሳሰብ ቢኖር መልካም ነው። ሰዎች አጠቃቀሙንም ሊረዱት ይገባል፤ ማስክ ማድረገን ቫይረሱ አይዘውም ማለት አይደለም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
እኔ የምገኘው ፖላንድ ነው። አውሮፓ በኮሮና ወረርሽኝ እየታመሰች ነው። እኔ ባለሁበት ሀገር 425 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል። 5 ሰዎች ሞተዋል።
ኢትዮጵያ ውስጥ ማስክ እና ግላቭ ዋጋ መጨመሩ እጅግ በጣም አስገርሞኛል። ሰዎች ላይ ራስ ወዳድነት ይታያል።
እዚህ ፖላንድ ውስጥ ማስክ በመደበኛ ዋጋ ከሚሸጥበት ዋጋ #ቀንሶ ነው የሚሸጠው። እርስ በእርስ ሰዎች በጣም ይተሳሰባሉ።
ኢትዮጵያ ውስጥም እርስ በእርስ መረዳዳት እና መተሳሰብ ቢኖር መልካም ነው። ሰዎች አጠቃቀሙንም ሊረዱት ይገባል፤ ማስክ ማድረገን ቫይረሱ አይዘውም ማለት አይደለም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia