ቸር ወሬ ከኢንጅነር ታከለ ኡማ⬆️
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ የቀበሌ ቤቶች 50 ለሚሆኑ ለተቸገሩ ዜጎች ተሰጡ ምክትል ከንቲባ #ታከለ_ኡማ በህገ ወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ የቀበሌ ቤቶቸን #ለተቸገሩ የማስተላለፉ ተግባር በሁሉም ክፍለ ከተሞች #ይቀጥላል ብለዋል᎓᎓
የከተማው አስተዳደር የሰጠው ቤትና እያከናወነ ያለው ድሆችን የመርዳት ተግባር ለመደገፍ በላሀብቱ አቶ በላይነህ ክንዴ 500 ሺህ ብር እንዲሁም አትሌት ደራርቱ ቱሉ፣ ጌጤ ዋሚና ሌሎችም አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል᎓᎓
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ የቀበሌ ቤቶች 50 ለሚሆኑ ለተቸገሩ ዜጎች ተሰጡ ምክትል ከንቲባ #ታከለ_ኡማ በህገ ወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ የቀበሌ ቤቶቸን #ለተቸገሩ የማስተላለፉ ተግባር በሁሉም ክፍለ ከተሞች #ይቀጥላል ብለዋል᎓᎓
የከተማው አስተዳደር የሰጠው ቤትና እያከናወነ ያለው ድሆችን የመርዳት ተግባር ለመደገፍ በላሀብቱ አቶ በላይነህ ክንዴ 500 ሺህ ብር እንዲሁም አትሌት ደራርቱ ቱሉ፣ ጌጤ ዋሚና ሌሎችም አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል᎓᎓
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንገድና ትራንስፖርት የስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች #ሀብታቸውን አስመዘገቡ፡፡ በቢሮው ስር የሚገኙ ተጠሪ መስሪያ ቤቶችም የስራ ኃላፊዎች የሀብት ምዝገባና እድሳት አድርገዋል ተብሏል፡፡ ይህ አሰራርም ለሌብነት እና ንቅዘት የሚመቹ መንገዶችን ይዘጋል መባሉ ተሰምቷል፡፡ የአዲስ አበባ መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ እስከ ህዳር 30፣ 2011 ዓ.ም የሀብት ማስመዝገቡ ስራ #ይቀጥላል ብሏል፡፡
ምንጭ፦ ሸገር 102.1
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ሸገር 102.1
@tsegabwolde @tikvahethiopia